የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ግንቦት 05 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች አምስት በመሸናነፍ ቀሪ ሶስቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 17 ጎሎች በ15 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 25 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ አንድ ቀይ ካርድ ተመዝግቧል። […]
Author: Ethokick
⭕ዮሴፍ ታረቀኝ ከዴንማርኩ ክለብ AC Horsens ጋር የሙከራ ጊዜውን በስኬት ቀጥሏል!
🕳 በቀጣይ ሳምንታት ኢትዮጵያ ሀገሩ ይመለሳል! 👇 የዴንማርክ ክለብ ለወራት በጥብቅ ሲከታተላቸው ከነበሩ አፍሪካውያን ታዳጊ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ዮሴፍ ታረቀኝ ለሙከራ ልምምድ እንዲሁም ለፊትነስ እና የህክምና ምርመራዎች በAC Horsens ጋባዥነት ወደ ዴንማርክ ማቅናቱ ይታወቃል። የአዳማ ከተማው የጎል አዳኝ ዮሴፍ ወደስፍራው ካቀና በኃላ ከAC Horsens ክለብ ጋር ልምምዱን ቀጥሎ በሆርሰን ከተማ የሚገኙ የክለቡን […]
⭕ፈረሰኞቹ በዋና አሰልጣኙ እና የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝን ከኃላፊነታቸው አግዷል!
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የዋናውን ቡድን እንቅስቃሴ ከገመገመ በኋላ አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የዋናው ቡድን ዋና አሠልጣኝ ፣ አሠልጣኝ ውብሸት ደሳለኝ የበረኞች አሠልጣኝ ተለዋጭ መመሪያ እስኪሰጥ ድረስ ከማሰልጠን ተግባራቸው ታግደው እንዲቆዩ ወስኗል ። በምትካቸውም አሠልጣኝ ደረጀ ተስፋዬ የዋናው ቡድን ም/ አሠልጣኝ ዋና አሠልጣኝ ፣ አሠልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ የወጣት […]
⭕የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ሶስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሚያዝያ 28 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች ሰባት በመሸናነፍ ቀሪ አንዱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ 21 ጎሎች በ17 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 28 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ የተመዘገበ ቀይ ካርድ […]
⭕ ለዓለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ የፊታችን አርብ ኬንያን የሚገጥሙት ታዳጊዎቹ ዝግጅታቸውን ቀጥለዋል
👇 ለዓለም ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታ ዓርብ ግንቦት 2 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የ3ኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታቸውን ከኬንያ ጋር የሚያደርጉትየኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ልምምዳቸውን ቀጥለው ትላንት አቋማቸውን ለመፈተሽ ከኢትዮጵያዊነት የወንዶች ታዳጊ ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታ አካሄደው 4 ለ 4 አቻ ተለያይተዋል። 🕳በሦስተኛው ዙር ማጣርያ ላይ የሚሳተፉ የቡድኑ አባላት ዝርዝር በምስሉ ተጠቅሷል። […]
⭕የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነት ትንቅንቁ ቀጥሏል!
⭕የ2016:የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ23ኛው ሳምንት ጥያቄዎችን Comment ላይ ያስቀምጡ ? 👇 ➡🕳 የሳምንቱ ምርጥ ቡድን ? ➡🕳 የሳምንቱ ምርጥ ጎል ? ➡ 🕳የሳምንቱ ምርጥ ጨዋታ ? ➡🕳የሳምንቱ ምርጥ ግብ ጠባቂ ? ➡🕳የሳምንቱ ምርጥ አሰልጣኝ ? 🕳 በሳምንቱ ጨዋታውን በብቃት የተወጣ/ የተወጣች ዳኛ? ⭕ ከላይ ከተጠቀሱት ውጭ በ23ኛው ሳምንት በተለያዩ ጨዋታዎች እርሶ የታዘቡትን ጉዳዮች ላይ ሀሳቦትን […]
⭕የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የ23ኛ ሳምንት ከነገ ጀምሮ በሃዋሳ መካሄድ ይቀጥላሉ
🕳ከ28ኛ እስከ 30ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ? 👇 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ከ23ኛ ሳምንት ጀምሮ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እንደሚካሄድ የፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር ቀደም ብሎ ማሳወቁ ይታወሳል። የሊጉ መርሐ ግብር በኢትዮጵያ ዋንጫ ምክንያት ከተቋረጠ በኋላ ወደ ውድድር ሲመለስ የ23ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከነገ ከሚያዚያ 24 እስከ 27 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚካሄዱ […]
ኢትዮጵያዊቷ የላይቤሪያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሰላም ዘርዓይ ሆና መቀጠሯ የላይቤሪያ አሰልጣኞችን “ለማንቋሸሽ” እንዳልሆነ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል!
👇 የካፍ ኢንስትራክተር አሰልጣኝ ሠላም ዘርዓይ የቀድሞ የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ታዳጊ እና ዋና ቡድን ዋና አሰልጣኝ ፣ የቅ/ጊዮርጊስ የሴቶች ቡድን እና የወንዶች ተስፋ ቡድን ዋና አሰልጣኝ እንዲሁም አሁን የላይቤሪያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን በዋና አሰልጣኝ መሆኗ ይታወሳል። የላይቤሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሙስጠፋ ራጂ የካፍ ኢንስትራክተር አሰልጣኝ ሠላም ዘርዓይ ሰላም የዋናው የሴት ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ […]
2014 Boston Marathon winner has still not received the $100,000 prize!
ከ10 ዓመት በፊት በቦስተን ማራቶን አሸናፊ የነበረቸው ኢትዮጵያዊ ቷ የ36 ዓመቷ የረጅም እርቀት ራጯብዙነሽ ዲባ እስከ ዛሬ ድረስ ያሸነፈችበትን የ100ሺህ ዶላር ሽልማት እንዳልተሰጣት ከ CBS ጋርባኗረጋቸው ቃለ ምልልስ ገለፀች:: አትሌቷ ምንም እንኳ በጊዜው በውድድሩ ሁለተኛ ብትሆንም ከሁለት አመት ቆይታ በኋላ በ2016 የአንደኛ ደረጃ አሸናፊዋ ሪታ ጄፕቶ በዶፒንግ ክስ ውጤቷ መሰረዙን ተከትሎ ብዙነሽ አንደኛ እንድትሆን ቢደረግም […]
-የለንደን ማራቶንን ኬንያውያን በሴቶች እና በወንዶችም አሸንፈዋል!WORLD RECORD
ጀግናው እና አንጋፋው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ በዛሬው የለንደን ማራቶን ሁለተኛ በመሆን ታላቅ ውጤት አስመዝግቧል WORLD RECORD Olympic champ Peres Jepchirchir breaks the women-only marathon world record* at the TCS London Marathon after a crazy sprint finish 2:16:16 TCS London Marathon 2024 | Women’s result Peres JEPCHIRCHIR (2:16:16) Tigist ASSEFA (2:16:23) Joyciline JEPKOSGEI (2:16:24) London Marathon […]