English ዜናዎች

2014 Boston Marathon winner has still not received the $100,000 prize!

ከ10 ዓመት በፊት በቦስተን ማራቶን አሸናፊ የነበረቸው ኢትዮጵያዊ ቷ የ36 ዓመቷ የረጅም እርቀት ራጯብዙነሽ ዲባ እስከ ዛሬ ድረስ ያሸነፈችበትን የ100ሺህ ዶላር ሽልማት እንዳልተሰጣት ከ CBS ጋርባኗረጋቸው ቃለ ምልልስ ገለፀች::
አትሌቷ ምንም እንኳ በጊዜው በውድድሩ ሁለተኛ ብትሆንም ከሁለት አመት ቆይታ በኋላ በ2016 የአንደኛ ደረጃ አሸናፊዋ ሪታ ጄፕቶ በዶፒንግ ክስ ውጤቷ መሰረዙን ተከትሎ ብዙነሽ አንደኛ እንድትሆን ቢደረግም ከተወዳዳሪዎቹ የሚገባኝን የገንዘብ ሽልማትና በወቅቱ የነበረውን የስፖንሰርሺፕ ስምምነቶች ዕድል አጥቻለሁ ብላለች።
Buzunesh Deba the winner Boston Marathon 10 Years Ago. She’s Still Waiting for Her $100,000.
More information Click  @Daily Mail Online

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *