ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዜናዎች

⭕️ትውልደ ኢትዮጵያዊ አይዛክ አለማየሁ ሙሉጌታ ቼልሲ ላይ በምሽቱ ጨዋታ ግብ አስቆጥሯል!

የ18 አመቱ ትውልደ ኢትዮጵያዊ አይዛክ አለማየሁ ሙሉጌታ በአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ የስዊዲኑ ጁርጋርደን IF ከእንግሊዙ ቼልሲ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ለክለቡ ብቸኛ ጎል አስቆጥሯል ::
በአውሮፓ ኮንፈሬንስ ሊግ የምሽቱ ጨዋታ ቼልሲን ጁርጋርደን 4 ለ 1 አሸንፏል።
በአባቱ የኢትዮጽያው የሆነው አይዛክም እንዲሁም አባቱ ከአገር ቤት የወላይታ ዲቻ የልብ ደጋፊዎች መሆናቸው ተሰምቷል:: የ18 አመቱ አይዛክ ተወልዶ ያደገውም ስዊድን ሲሆን በእናቱ የኤልሳልቫዶር ተወላጅ መሆኑ ታውቌል::

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *