ዜናዎች

ጌታነህ ከበደ ለሁለተኛ ጊዜ ለብሔራዊ ቡድኑ መጫወት እንደማይፈልግ በይፋ አሳውቆ – ከቡድኑ ተሰናብቷል!

👇
በኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድኑ በአሰልጣኝ ውበቱ ጋር በነበረ አለመግባባት ራሱን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አግልሎ የነበረው የፋሲል ከነማው ጌታነህ ከበደ በአዲሱ አሰልጣኝ ገብረመድህን ሀይሌ ጥሪ ቢደረግለትም ብሔራዊ ቡድኑ ባረፈበት አዳማ በመገኘት ለአዲሱ አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ ቡድኑን መቀላቀል እንደማይፈልግ በይፋ ማሳወቁ ተረጋግጧል።