

ሀዋሳ ከተማ 1-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
55′ አቤኔዘር ዮሐንስ / 87′ አሸናፊ ጌታቸው
ሀዋሳ ከተማ በመለያ ምቶች 5-4 በማሸነፍ ወደ ሦስተኛው ዙር የተቀላቀለ ስድስተኛው ቡድን ሆኗል።


11′ ኤፍሬም ኃይለማርያም / 2′ ኪያ ወርቁ
– ሱሉልታ ክ/ከተማ በመለያ ምቶች 3-0 በማሸነፍ 3ኛ ዙር መቀላቀል ችሏል።


18′ ሰይፈ ዛኪር / 38′ ዑመድ ኦፒቲ
53′ ምስጋናው ሚልኪያስ / 83′ ጁንዲ ሀጂ
81′ ያሬድ መኮንን
– ሸገር ከተማ ወደ 3ኛ ዙር ያለፈ ሁለተኛው ቡድን ሆኗል።



– ወላይታ ድቻ በመለያ ፍፁም ቅጣት ምቶች 3-1 በማሸነፍ ወደ 3ኛው ዙር የተቀላቀለ ሦስተኛው ቡድን ሆኗል።


ድሬዳዋ ከተማ 1-0 አርባምንጭ ከተማ
84′ አብዱልሰላም የሱፍ
ድሬዳዋ ከተማ ወደ ሦስተኛ ዙር የተሸጋገረ አራተኛ ቡድን ሆኗል።


ኢትዮጵያ መድን 2-0 ፋሲል ከነማ
24′ ዳዊት ተፈራ
45+2′ መሐመድ አበራ
– ኢትዮጵያ መድን ወደ ሦስተኛ ዙር ያለፈ አምስተኛ ቡድን ሆኗል።
