ዜናዎች

⭕የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ሁለተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ጥር 20 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በሳምንቱ መርሃግብር በተደረጉ ጨዋታዎች አምስት በመሸናነፍ ቀሪ ሶስቱቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 18 ጎሎች በ16 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 41 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ አንድ ቀይ ካርድ ተመዝግቧል ። […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

-ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸንፈዋል!

በአስታና ካዛኪስታን በተካሄደው የአለም የቤት ውስጥ World Indoor Tour Gold ውድድር በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ ድንቅ አትሌት ድሪቤ ወልቴጄ በ4፡23.76 በሴቶች ማይል በአለም አቀፍ ደረጃ በውድድሩ አስደናቂ ድል አጨራራስ አሸንፋለች። በተጨማሪም ድሪቤን ተከትለው የኢትዮጵያ አትሌቶች እስከ አራትኛ ደረጃዎችን ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል። በወንዶች ሳሙኤል ተፈራ በ3000ሜ የቤት ውስጥ ሻምፒዮና የአመቱን ፈጣን ሰአት 7 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ ከ80 ማይክሮ […]

አፍሪካ ዜናዎች

⭕ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና አልቢትር ባምላክ ተሰማ በአፍሪካ ዋንጫ የጥሎ ማለፉ ጨዋታ ዛሬና ነገ ተሰይመዋል!

👇 በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ብሔራዊ ቡድኗ ባይሳተፍም ኢትዮዽያን ወክለው ግን ሦስት ባለሙያዎች የሀገራችንን ስሟን በመልካም እያስጠሩ ይገኛል። ከነዚህ ባለሙያዎች መካከል የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና ስሙ በተለያዩ ሚዲያዎች በድንቅ የዳኝነት ውሳኔው እየተሞገሰ ያለው አልቢትር ባምላክ ተሰማ ናቸው። የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የአፍሪካ ዋንጫው ቴክኒካል ጥናት ቡድን […]

ዜናዎች

በሃገራችን ስፖርት ጋዜጠኝነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የነበረው ታላቅ ሰው ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ) አረፈ !

በሃገራችን ስፖርት ጋዜጠኝነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የነበረው  ስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንቀሳቃሹ ቤተ መፅሐፍት ፣እግር ኳስ ተጫዋች ፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ) ማረፉን ሰማን።   ገነነ ከቅርብ ወራቶች በፊት ከህመሙ ጋር በተያያዘ እግሩን ማጣቱ ቢሰማም ከህመሙ ጋር ትግል እያደረገ ባለበት ሰዓት ዛሬ ጥር 14 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት ላይ ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል።  ስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንቀሳቃሹ […]

English አፍሪካ ዜናዎች

#ታዳጊዎቹ የዓለም ዋንጫ ማለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል! #Full-time

ለዓለም ዋንጫ ለማለፍ እጅግ የቀረበ ዕድል የነበራቸው ታዳጊዎቹ የዓለም ዋንጫ ማለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል! #Full-time U20 Women’s World Cup Qualification Africa Ethiopia 1 – 0 Morocco Tsehaynesh jula (Agg 1- 2 ) Abebe Bikila Stadium @Tikvah IMAGES በቴሌግራም :- https://t.me/Ethio_Kickoff በኢንስታግራም ገጻችንን :- https://www.instagram.com/ethio_kick ድረ ገጻችንን :- https://ethio-kickoff.com

አፍሪካ ዜናዎች

ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ- በአፍሪካ ዋንጫ

ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የምሽቱ ጠንካራ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ቱኒዚያ ከማሊ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ፍልሚያ አራተኛ ዳኛ ሆነው በረዳትነት እየተሳተፉ ይገኛል። የመሃል ሜዳውን ዋና ዳኛ ጋናዊው ዳንኤል ላርይ እየመሩት ይገኛል ጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ በ1ለ1 አቻ ውጤት ቡድኑቹ ወደ እረፍት አምርተዋል። በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ባምላክ ተሰማ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ዛምቢያ ፈጣን […]

ዜናዎች

⭕ሽመልስ በቀለ ራሱን ከብሔራዊ ቡድን አገለለ – የአንገት ሃብል ተበርክቶለት በክብር ተሰናብቷል!

          የዋልያዎቹ አምበል እና የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ ከአስራ አምስት አመታት የብሔራዊ ቡድን ግልጋሎት በኋላ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ማግለሉን አሳውቋል። ” ጊዜው አሁን እንደሆነ ይሰማኛል ፣ ብሔራዊ ቡድኑን የምሰናበትበት ወቅት የምወደውን እና የምጓጓለትን አረንጓዴ ፣ ቢጫ እና ቀዩን ሰንደቅ አላማ ወክዬ የምጫወትበት ጊዜ እንዳበቃ ይሰማኛል ” ሲልም በመልዕክቱ አጋርቷል። ሀገራችንን […]

ዜናዎች

⭕ የባህርዳር ስታዲየም ግንባታ እና ደረጃውን የማሳደግ ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ

የባሕር ዳር ዓለም-አቀፍ ስታዲየም የማሻሻያ ግንባታ እየተካሄደ ሲሆን ሲጠናቀቅ በካፍ መመዘኛ ካታጎሪ 4 ላይ (የካፍ የመጨረሻ የጥራት ደረጃ መመዘኛን የሚያሟላ ሆኖ ይጠበቃል ሲል ፌዴሬሽኑ ዘግቧል። ይህን በማስመልከት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና ክለብ ላይሰንሲግ ዲፓርትመንት የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። ካለፈው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ ግንባታው እየተከናወነ የሚገኘው ስታዲየሙ ከዚህ ቀደም […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

⭕አትሌት ታደሰ ለሚ ከግዲያ ሙከራ ተርፏል !

አትሌት ታደሰ ለሚ እሁድ ታህሳስ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ለጉዳይ ከወጣበት ስፍራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ ከቀኑ 11:30 በሱሉልታ ከተማ በተለምዶ አስር ኪሎ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የግድያ ሙከራ እንደተደረገበት ተገለፀ። አትሌቱ ሲያሽከርክር የነበረውን መኪና መንገድ ዘግተው፣ መኪናው ከመቱበት በኋላ የግድያ ሙከራ እንዳደረጉበት ተገልፅዋል። የግድያ ሙከራው በሚደረግበት ወቅት እንደ አጋጣሚ በአካባቢው የትራፊክ ፖሊሶዎች ደርሰው ሊታርፉት እንደቻሉ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

#የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የስምንተኛው ሳምንት -ዋና ዋና ጉዳዮች

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ   የስምንተኛው ሳምንት – ዋና ዋና ጉዳዮች –             የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ- የስምንተኛው ሳምንት መሪ ሆናል           አቤል ያለው – 8 ጎሎች —የስምንተኛው ሳምንት የሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታ ሦስት ጎሎች በ 06′ 34′ 43′ ደቂቃዎች ያስቆጠረው የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቤል ያለው –በስምንት ጎሎች ከፍተኛ ጎል […]