ዜናዎች

የፌዴሬሽን ኃላፊዎች በእስራኤል :- ከትውልደ ኢትዮጵያዊው ተጨዋች እና የመብት ተሟጋች ጋር ተገናኙ !

  በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ፣ በፀሐፊው አቶ ባህሩ ጥላሁን እንዲሁም ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድንና  የፌዴሬሽኑ ባለሙያዎች የታከሉበት የልዑካን ቡድን በእስራኤል የተሳካ የወዳጅነት ግንኙነት ለማድረግ ባለፈው እሁድ ቴላቪቭ መድረሳቸው ይታወሳል። በኢትዮጵያ እና በእስራኤል እግርኳስ ፌዴሬሽኖች መካከል ከረጅም ወራቶች በፊት በሀሣብ የነበረው ጅማሮ አሁን ተሳክቶ የወዳጅነት የእግርኳስ ጨዋታ እና በሁለቱ አገራት የትብብር […]

ዜናዎች

” የመጨረሻው ዕድላችንን ይሄ ብቻ ስለሆነ ያለንን ነገር ለጅማአባጅፋር ለመስጠት ዝግጁ ነን ” ወንድማገኝ ማርቆስ(ቾንቤ)

የጅማ አባጅፋሩ የቀኝ መሥመር ተጨዋች ወንድማገኝ ማርቆስ(ቾንቤ) በክለቡ ደጋፊዎች ተወዳጅ  ከሆኑ ተጨዋቾች አንዱ ነው። የወንድማገኝ ቡድን ጅማ አባጅፋር በ2013 የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ያጠናቀቀው በደረጃ ግርጌ ውስጥ ከሆኑ ሶስቱ ከወራጅ ክለቦች አንዱ ሆኖ ነው። በአንፃሩ የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የ2014 የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦችን በተመለከተ ባስተላለፈው የ2ኛ አማራጭ ውሳኔ የትግራይ ክልል ሶስቱ ክለቦች ባለመሳተፋቸው የወንድማገኝ እና ጅማ […]

ዜናዎች

የ2014 የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ 6 ክለቦችን ለመለየት ዛሬ ዕጣ ማውጣት ይደረጋል !-የመጀመሪያ ቡድን ባህርዳር ደርሷል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሰኔ 1/2013 ዓ.ም አስተላልፎት በነበረው አስቸኳይ ስብሰባ በ2ኛ አማራጭ የትግራይ ክልል ክለቦች ፕሪሚየር ሊጉ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የማይመዘገቡ ከሆነ በሚል በአማራጭ ያዘጋጀው የጥሎ ማለፍ ውድድር የፊታችን ሰኔ 18/2013 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ መካሄድ ይጀምራል። ስድስት ቡድኖች የሚሳተፉበት ውድድር የዕጣ ማውጣት ስነስርዓት ዛሬ  ይካሄዳል። በ2013  የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሊጉ […]

ዜናዎች

የኢትዮዽያው የሴካፋ ሻምፒዮና የምድብ ድልድል ቀን ሲታውቅ – ሩዋንዳ ቡድኗን ማሳወቅ ተሰኗቷል !

የምስራቅ እና መካከለኛው ሀገራት ከ23 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር ከሰኔ 26/2013 እስከ ሐምሌ 11/2013ዓ.ም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በባሕር ዳር ከተማ ይካሄዳል።በዚህ ውድድር ተሳታፊ የሆነው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን እየተዘጋጀ ይገኛል።  በአንጻሩ የሴካፋ ዋና ፀሐፊ አኡካ ጋቾዎ ዛሬ እንዳሰታወቁት ከሩዋንዳ በስተቀር ሁሉም አገሮች መመዝገባቸውን  ጠቁመው የቡድኖቹ የዕጣ አወጣጥም  የፊታችትን አርብ ሰኔ 18 (June 25 […]

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዜናዎች

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ድንቅ አጥቂ ከፌዴሬሽኑ ኃላፊዎች ጋር ዛሬ በቴላቪብ ተወያዩ !

ከእስራኤል ብሔራዊ ቡድን ይልቅ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጫወት ፍላጎቱን ከዚህ ቀደም በተደጋገሚ ለኢትዮ ኪክ የገለፀው እና በዘንድሮ የእስራኤል ፕሪሚየር ሊግ ድንቅ ብቃት ላይ የሚገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ስንታየሁ ሳልልህ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ እንዲሁም ከፌዴሬሽኑ ዋና ፀሀፊው አቶ ባህሩ ጥላሁን ጋር የመጀመሪያው ምዕራፍ የሆነ መልካም ውይይት ዛሬ በቴላቪቭ አደረጉ። ለረጅም ዓመታት ሲጠበቅ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” የመጨረሻውን ዕድል ተጠቅመን ወልቂጤ ከተማን በሊጉ ለማቆየት የተቻለንን ሁሉ መሠዋት እናደርጋለን”- አቡበከር ሳኒ

  የወልቂጤ ከነማ በዘንድሮው ቤትኪንግ ጅማሮ ላይ የተሻለ የእግር ኳስ እና በጥሩ ውጤት ዓመቱ ያጠናቅቃል ተብሎ የተገመተ ቡድን ነበር። በአንፃሩ የኮቫድ ወረርሽኝ ምክንያት ቡድኑ በውስጡ ይዟቸውን የነበሩትን ድንቅ ብቃት የነበራቸው ተጨዋቾች እስከመጨረሻው ማሳየት ሳይችል ክለቡ ከወራጅ ቡድን አንዱም ሆኖል። በቡድኑ የግል ብቃታቸው የተሸሉ እንቅስቃሴ ከነበራቸው ተጫዋቾች አንዱ ደግሞ አቡበከር ሳኒ ነው።እንደሚታወቀው  በ2013 የኢትዮጵያ የቤት ኪንግ […]

ዜናዎች

የሴካፋው ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ ሳምንት ወደ ባህርዳር ያቀናል ! – 7 ተጨዋቾች ዛሬ ተቀንሰዋል – ተጨማሪም ጠርተዋል

የምስራቅ እና መካከለኛው ሀገራት ከ23 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር በኢትዮጵያ ሊጀመር ሳምንታት ቀርተውታል። ከ23 ዓመት በታች የእግር ኳስ ሻምፒዮና    ከሰኔ 26/2013 ተጀምሮ እስከ ሐምሌ 11/2013 ዓ.ም ኢትዮጵያ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ለማስተናገድ ዝግጅት ላይ ትገኛለች። ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኑን በተመለከተ የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ35 ተጫዋቾች […]

ዜናዎች

የኢትዮጵያ እግር ኳስ የልዑካን ቡድን ነገ ወደ እስራኤል ያመራል! – ሁለት የወዳጅነት ጨዋታ ታስቧል !

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ የሚመራውና ፀሐፊው አቶ ባህሩ ጥላሁን እንዲሁም ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የያዘው የልዑካን ቡድን ነገ ወደ እስራኤል እንደሚጓዙ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በኢትዮጵያ እና በእስራኤል እግርኳስ ፌዴሬሽኖች መካከል ከረጅም ወራቶች በፊት ታስቦ በኮሮና ምክንያት ሳይሳካ የቀረው የሁለቱ እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች የትብብር ስምምነቶችን በይፋ የማሳካት ሂደት እውን ለማድረግ የኢትዮጵያ […]

ዜናዎች

ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ የቫር ዳኝነቱን ይመሩታል !

  የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በሞሮኮው ግዙፍ ቡድን ዊድዳድ ካዛብላንካ እና በደቡብ አፍሪካው ካይዘር ቺፍ መካከል የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታቸውን ነገ ሰኔ 12 እና በቀጣይ ሳምንት ሰኔ 19 ያደርጋሉ።ሁለቱ ቡድኖች በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የነገውን የመጀመሪያ የግማሽ ፍፃሜ ግጥሚያ ጨዋታቸውን በሞሮኮ ስታዲየም የሚካሄዱ ሲሆን ሴኔጋላዊው ማጉቴ ንዲያዬ በመሀል ዳኝነት እና ከጋምቢያው ባካሪ ፓፓ ጋሳማ ደግሞ በቫር […]

ዜናዎች

የአዲስ አበባ ስታዲየምን እድሳት ለማድረግ የውል ስምምነት ዛሬ ተደረገ !

የኢፊድሪ ስፖርት ኮሚሽን የአዲስአበባ ስታዲየምን ለማሳደስ እና ኢንተርናሽናል ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ ከተቋራጭ ድርጅቱ ጋር ዛሬ የውል ስምምነት አድርጓል ።እድሳቱ በቅድሚያ ካፍ የሰጣቸውን አስተያየቶች መሠረት አድርጎ የሚሰራ ሲሆን የመጫወቻ ሜዳው ፣ የመልበሻና የመታጠቢያ ክፍሎች ፣ የተመልካች መፀዳጃ እና የኤሌክትሪክ እና የሳኒተሪ ስራዎችን ያካትታል ። የእድሳቱን ስራውን ፍሬንድስ ኢንጅነሪንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ በ39,644,748.93 ብር የአሸነፈ […]