አትሌቲክስ ዜናዎች

⭕አትሌት ታደሰ ለሚ ከግዲያ ሙከራ ተርፏል !

አትሌት ታደሰ ለሚ እሁድ ታህሳስ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ለጉዳይ ከወጣበት ስፍራ ወደ መኖሪያ ቤቱ ሲመለስ ከቀኑ 11:30 በሱሉልታ ከተማ በተለምዶ አስር ኪሎ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የግድያ ሙከራ እንደተደረገበት ተገለፀ። አትሌቱ ሲያሽከርክር የነበረውን መኪና መንገድ ዘግተው፣ መኪናው ከመቱበት በኋላ የግድያ ሙከራ እንዳደረጉበት ተገልፅዋል። የግድያ ሙከራው በሚደረግበት ወቅት እንደ አጋጣሚ በአካባቢው የትራፊክ ፖሊሶዎች ደርሰው ሊታርፉት እንደቻሉ […]

English አትሌቲክስ ዜናዎች

⭕#ኢትዮጵያዊቷ ትዕግስት አሰፋ የአመቱ ምርጥ አትሌት በመሆን ታላቅ ክብር ተቀዳጅታለች!#World Athlete of the Year –

  በ2023 የሴቶች ማራቶን ክብረወሰንን 2:11:53 በመግባት የበርሊን ማራቶንን በማሸነፍ አዲስ ክብረወሰን በእጇ ያስገባቸው ኢትዮዽያዊቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በጎዳና ላይ ውድድሮች ባሳየችው ድንቅ ብቃት ምሽቱን የአለም አትሌቲክስ የአመቱ ምርጥ አትሌት በማለት ታላቁን ክብር ለትግስት አልብሷታል ። በወንዶች በተመሳሳይ የማራቶን ክብረወሰንን በእጁ ያስገባው ኬኒያዊዉ ኬልቨን ኪፕቱ ይህንኑ ክብር አሸንፏል:: World Athlete of the Year – Women’s […]

English አትሌቲክስ

ጀግናው በቤተሰቡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል !

#The hero returned to his country & warmly welcomed by his family በ2023 በቫሌንሺያ ማራቶን ባለፈው ሳምንት ውድድሩን በአራተኛነት 2:04:19 በሆነ ሰዓት ከ40 ዓመት በላይ አዲስ ሪከርድ በስሙ ያስመዘገበው የ41 ዓመቱ ጀግና አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ወደ ሀገሩ ሲመለስ በቤተሰቦቹ ደማቅ አቀባበል ጠብቆታል።

English አትሌቲክስ ዜናዎች

#Fair Play Award #ለተሰንበት ግደይ የአመቱ የስፖርታዊ ጨዋነት አሸንፋለች!

Letesenbet Gidey #Fair Play Award አትሌት ለተሰንበት ግደይ ሽልማቱን ያገኘችው በቡዳፔስቱ የአለም ሻምፒዮና በ10ሺህ ሜትር ውድድር በመጨረሻው ቅፅበት አትሌት ሲፋን ሃሰን ስትወድቅ ለመርዳት መሞከሯን ተከትሎ Fair Play Award መልካም ተግባር ተሸላሚ ሆናለች። ’s world 10,000m silver medallist Letesenbet Gidey has been named winner of the International Fair Play Award #AthleticsAwards

አትሌቲክስ ዜናዎች

.ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በቫሌንሽያ ማራቶን ታላቅ ድልን ተቀዳጅተዋል!

  በወንዶች አትሌት ሲሳይ የቦታውን ክብረወሰን ሰብሯል! ከወሊድ መልስ አትሌት ወርቅነሽ ዳግም ወርቁን አጥልቃለች ! በ2023 የአለም የማራቶን ውድድር አንዱ የሆነው የቫሌንሺያ ማራቶን በኢትዮጵያዊያን አሸናፊነት ተጠናቋል። ኢትዮጵያዊው ሲሳይ ለማ በወንዶች ገና ከጅምሩ ጠንከር ያለ ፍጥነት በመሮጥ ከሌላኛው ኢትዮጵያዊ ዳዊት ወልዴ እና ኬኒያዊው ኪቢወት ካንዲ ጋር መሪነቱን ቢቀላቀልም ከ35ኛው ኪሎ ሜትር በመምጣት ውድድሩን በ 2፡01 48.በሆነ […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

በሻንጋይ ማራቶን አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜ አሸናፈች!

  በሻንጋይ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ስራነሽ ይርጋ ዳኜ ማሸነፍ ችላለች።አትሌቷ 2:21:28 በሆነ ሰዓት በመግባት ነው ውድድሩን በቀዳሚነት ማጠናቀቅ የቻለችው። በወንዶች የሻንጋይ ማራቶን ኬኒያዊው አትሌት ፊሊሞን ኪፕቱ ኪፕቹምባ 2:05:35 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በአሸናፊነት አጠናቋል፡፡          

አትሌቲክስ አፍሪካ ዜናዎች

@The Great Ethiopia Run#ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እንደቀድሞ ባይሆንም በርካታቶች ተሳትፈውበት ተጠናቋል #

የ23ኛው ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዛሬ ተካሄዷል። በውድድሩ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ በውድድሩ ዲፕሎማቶች፣ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ የክብር እንግዶች እና እንደቀድሞ ባይሆንም በርካታ ኢትዮጵያውያን ተሳትፈውበታል። በዚህም በወንዶች ዘርፍ አትሌት ቢኒያም መሃሪ ሲያሸንፍ÷በሴቶች ደግሞ መልክናት ውዱ በቀዳሚነት አጠናቅቃለች፡፡ ውድድሩ ላይ የሚያሳዩ ፎቶዎች ሼር ያድርጉን […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

ኢትዮጵያዊውያን አትሌቶች የኒውዮርክ ማራቶንን አሸነፈዋል !

Hellen Obiri  and Letensebet Gidey ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ በአሜሪካ ኒውዮርክ ማራቶን 2:04:56 የቦታውን ሪከርድ በመስበር ሲያሸንፍ በሴቶች ኬኒያዊቷ ኦብሪ አንደኛ ኢትዮጵያዊቷ ድንቅ አትሌት ለተሰንበት ግደይ ሁለተኛ ሆናለች። @2023 New York marathon. Men’s 1.Tamirat Tola 2:04:58 2.Albert Korir 2:06:57 3.Shura Kitata 2:07:11 Women’s Results 1.Hellen Obiri 2:27:23 2.Letensebet Gidey 2:27:29 3.Sharon Lokedi 2:27:33

አትሌቲክስ

የጃፓን መንግስት ለአትሌት ደራርቱ ቱሉ የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሽልማት አበረከተ!

የጃፓን መንግስት ለውጭ ሀገር ዜጎች የሚሰጠውን የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሽልማት ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ አበርክቷል፡፡ አትሌት ደራርቱ በኢትዮጵያና ጃፓን መካከል ያለው የስፖርት ዲፕሎማሲ እንዲጠናከር ላደረገችው አስተዋጽኦ ነው ሽልማት የተበረከተላት፡፡ አትሌት ደራርቱ የቀድሞ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስቴር ሺንዞ አቤ በፈረንጆቹ 2014 ኢትዮጵያን በጎበኙበት ወቅት ከኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጋር እንዲወያዩ እድርጋ እንደነበር ተመላክቷል፡፡ በአውሮፓውያኑ 2019 […]

አትሌቲክስ አፍሪካ ዜናዎች

ኢትዮጵያዊው አትሌት ዴሬሳ ገለታ በቻይና ቤጂንግ በተካሄደ ማራቶን አሸንፏል !

የቤጂንግ ማራቶን እሁድ በቻይና ዋና ከተማ ተካሂዷል። በወንዶች ኢትዮጵያዊው ዴሬሳ ገለታ 2 ሰአት ከ7 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ  ስያታጠናቅቅ በውድድሩ በዴሬሳ በአጨራረስ ተበልጦ ሁለተኛ የወጣው የሀገሩ ልጅ ይሁንልኝ አዳነ ሲሆን የኬኒያ አትሌት 3ኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቋል። ኬንያዊቷ ሺላ ቼፕኪሩይ በሴቶች በተመሳሳይ መልኩ የሩጫ ሰዓቱን 2 ሰአት ከ21 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ዘግታ አጠናቅቃለች። 2023 BEIJING MARATHON Men […]