ዜናዎች

” ከማዳጋስካር ጋር ወሳኝ ጨዋታ ነው : ዘንድሮ ለአፍሪካ ዋንጫ እናልፋለን ብዬ በርግጠኝነት እናገራለሁ ” – ሽመልስ በቀለ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ድንቅ የአማካይ ክፍል ተጨዋች እና የዘንድሮው በግብፅ ፕሪምየር ሊግ ከከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች አንዱ በተጨማሪም የየካቲት ወር ምስር ኤል ማካሳ የወሩ ኮከብ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ ለኢትዮ ኪክ ዘንድሮ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ቁልፉ በእጃቸው እንደሆነም ይናገራል። ኢትዮ-ኪክ :- የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ዳግም ለመጫወት የሽመልስ ዝግጅት ? ሽመልስ :- ይሄ ጨዋታ ለእኛ ትልቅ ነገር […]

ዜናዎች

ዋልያዎቹ ከማዳጋስካር የሚያደርጉት ጨዋታ በቀጥታ ስርጭት ሽፋን ይኖረዋል

CANAL + SPORT 3 ይተላለፋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ ዕረቡ ከማዳጋስካር አቻቸው ጋር የሚያደርገውን ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በቴሌቪዥን እና በሬዲዮ በቀጥታ ስርጭት የሚያስተላልፈው መሆኑ ታውቋል። በተመሳሳይ ጨዋታውን CANAL + SPORT 3 የተባለው የቴሌቪዥን ጣቢያ በአለም አቀፍ ደረጃ የሚያስተላልፈው ሲሆን የDSTV ተንቀሳቃሽ መኪናም ለዚህ ተግባር በባህርዳር ስታዲየም ይገኛል።እንደሚታወቀው ይህንን ጨዋታ […]

ዜናዎች

ብሔራዊ ቡድኑ ዝግጅቱን ቀጥሏል – ሱራፌል መጠናኛ ጉዳት አስተናግዷል !

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ ሳምንት ለካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ የማለፉ አልያም የመውደቁ የመጨረሻዎቹ ውጤቶች የሚታወቁበት ነው። ብሔራዊ ቡድኑ የፊታችን ዕሮብ መጋቢት 15 ቀን በባህር ዳር ዓለም አቀፉ ስታዲየም ከማዳጋስካር ጋር ከሚያደርገው ጨዋታ በተጨማሪም በስድስት ቀን ልዩነት መጋቢት 21 ኮትዲቯር ጋር አቢጃን ተጉዘው ይገጥማሉ።ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሊግ ውድድሮች ሳይቋረጥ የብሔራዊ […]

አፍሪካ ዜናዎች

ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ታላቁን ፍልሚያ ይመሩታል !

የ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ከሦስት ወራት ቆይታ በኃላ በቀጣይ ሳምንት በተለያዩ የአፍሪካ አገራት ሲቀጥል ኢትዮጵያዊያን አርቢትሮች ታላቁን ጨዋታዎችን እንዲመሩም መመረጣቸው ይታወሳል። ከዚህም መሃል በቀጣይ ሳምንት ሐሙስ የደቡብ አፍሪካዎቹ ባፋና ባፋና ከጋናዎቹ ጥቋቁር ክዋክብት ጋር በጆሀንስበርግ በኤፍኤንቢ ስታዲየም የሚያደርጉትን ወሳኝ ጨዋታ ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ይመሩታል። ጨዋታውን በመሐል ዳኝነት ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ ሲመራ በረዳትነት ደግሞ […]

ዜናዎች

“ለሃገሬ ማድረግ ያለብኝን ሁሉ በማድረግ የማዳካስካሩን ጨዋታ ለማሸነፍ ነው የምፈልገው ” – ሽመልስ በቀለ

በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ ለተከታታይ አመታት ድንቅ ብቃቱን በማሳየት ላይ የሚገኘውና ዘንድሮ የግብፅ ሊግ የተሳካ ጊዜን በማሳለፍ የሚገኘው ሽመልስ በቀለ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ጨዋታ ዛሬ አገሩ ደርሷል።በግብፅ ሊግ ከከፍተኛ ጎል አስቆጣሪዎች አንዱ የሆነው የአማካይ ስፍራው ሽመልስ በቀለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ቀጣይ ሁለት ጨዋታዎችን ለአፍሪካ ዋንጫ የማለፍ እድሉን አስመልክቶ ሃሳቡን ኢትዮኪክ አካፍሎናል ” የአፍሪካ ዋንጫን ለማለፍ […]

ዜናዎች

የቤትኪንግ ጨዋታዎች በቀጣይ በምሽት ለማካሄድ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ግዢ ተፈፅሟል !

የ2013 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ውድድር የኮቬድ ፕሮቶኮልን መሰረት በተመረጡ አምስት ከተሞች ውድድር ለማድረግ በታቀደው መሰረት በሶስቱ ከተሞች ውድድሩ መደረጉ ይታወሳል። በቀጣይም ድሬዳዋ ውድድሩን ከመጋቢት 27-ሚያዚያ 15/2013 ዓ.ም ለማድረግ ዝግጅቷን አጠናክራለች። የቤትኪንግ ጨዋታዎች በቀጣይ የአየር ንብረቱ ሞቃታማ በሆነችው ድሬ መካሄዱን ተከትሎ ውድድሩን ከ11: 00 እስከ ምሽት ለማካሄድና ሜዳውም በምሽት እግር ኳስ ማጫወት የሚያስችል የመብራት አገልግሎት እንዲኖረው […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“ሰዎች የሚሰጡት አስተያየት ያሳዝናል : በጣም ስህተት ነው : ከድሮም ጀምሮ ጎል አግብቼ እደንሳለሁ”-ኤፍሬም አሻሞ

ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊጉ የ16ኛ ሳምንት የረፋድ ጨዋታ የነበረው የሐዋሳ ከተማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ሲሆን በ1 ለ1 የአቻ ውጤት ተጠናቋል።ጎሎቹን በቅዱስ ጊዮርጊስ በኩል ጌታነህ ከበደ በሃዋሳ ከተማ በኩል ኤፍሬም አሻሞ አስቆጥረዋል።በውድድር አመቱ ሁለተኛውን ጎል ለሃዋሳ ከተማ በአቻነት ያስቆጠረው ኤፊሬም አሻሞ ጎሉን አስቆጥሮ ደስታውን የገለፀበት መንገድ በብዙዎች የተለየ ትርጓሜ መሠጠቱ እንዳሳዘነው ለኢትዮ ኪክ ይናገራል። ኢትዮኪክ :- የባህርዳር […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“ተጫዋቾቹ በሜዳ ላይ ማድረግ የሚገባቸውን ስላደረጉ በዚህ አጋጣሚ ላመሰግናቸው እፈልጋለሁ”አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም

በዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በደረጃ ሰንጠረዡ በ12ኛ ላይ የሚገኘው አዲሱ የጅማ አባ ጅፋር አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ከዛሬው የባህርዳር የመጨረሻ ቆይታቸው በኃላ የሚከተለውን ሃሳባቸውን ለሱፐርስፖርት ሰጥተዋል።አሰልጣኙ የዛሬውን ጨዋታውን አጠቃላይ ሁኔታ በመናገር ሃሳባቸውን ይጀምራሉ ” በዛሬው የፋሲል ትልቁ ጠንካራ ጎን የመጀመሪያ 20 ደቂቃዎች ብዙ ጊዜ በተጋጣሚ ላይ ጫና በመፍጠር ነው የሚጫወቱት። ይህንን ደጀየግሞ ለተጫዋቾቹ ነግሬያቸው ነበር። ከ20 […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” የህዝቡ ድጋፍ ለእኛ ትልቅ ስንቅ ነው : ለፋሲል ደጋፊዎች እንኳን ደስ ያላችሁ ማለት እፈልጋለሁ” -አሰልጣኝ ስዩም ከበደ

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግን በ38ነጥብ በመረነት ላይ የሚገኘው የአሰልጣኝ ስዩም ከበደ የሚሰለጥነው ፋሲል ከነማ እስካሁን ያደረጋቸውን ጨዋታዎች ከአንድ ጨዋታ ሽንፈት በስተቀር ጉዞውን በድል እየተወጣ የዋንጫ ጉዞውን እያሳካ ይመስላል።ስኬታማው አሰልጣኝ ስዩም ከበደ ከሱፐር ስፖርት ጋር ቆይታ አድርጓል።የባህር ዳር ቆይታቸው ሙሉ ለሙሉየተሳካ ጊዜ ነበራችሁ ማለት ይቻላል ለሚለው ጥያቄ አሰልጣኙ ሲመልሱ “አዎ ። መጀመሪያም እንደተናገርኩት አንድ ጨዋታ ነው እኩል […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” ለዋንጫው ነው እየተጫወትን ያለነው”ሙጂብ ቃሲም

ለፋሲል ከነማ በዛሬው ጨዋታ ሁለት ጎሎችን ያስቆጠረው እና በግሉ ያስቆጠረውን የሊጉን የጎል መጠን ወደ 15 ያደረሰው ሙጂብ ቃሲም ከዛሬው ጨዋታ በኃላ የሚከተለውን ብሎ ነበር ።በቅድሚያ የተሰማውን ደስታ በመግለፅ ይጀመራል ” ያው ደስ ይላል ። በተከታታይ እኔም ሁለት ጎሎች አስቆጥሪያለውና በዚህ ሁለት ጨዋታ ስድስት ነጥብ አግኝተናልም። እናም በጣም ደስ ብሎኛል” ካለ በኃላባለፈው አመት በኮሮና ምክንያት ሲቋረጥ […]