Commercial Bank of Ethiopia -CBE # For winning their first ever Ethiopian premier league title # 2016 CHAMPIONS # የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የቻምፒዮነት ጨዋታ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሸናፊነት እውን ሆኗል. በተመሣሣይ በአንድ ነጥብ ልዩነት የቻምዩናነት ዕድል የነበረው መቻል የዛሬውን ጨዋታ ቢያሸንፍም ንግድ ባንክ አሸናፊ በመሆኑ በአንድ ነጥብ ተበልጦ የቻምዮናነት እልሙን ማሳካት ሳይችል ቀርቷል! የሙሉ […]
ዜናዎች
⭕️ የዛሬው ኢትዮጵያ መድን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጨዋታ ውጤት አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እጅ ላይ ነው ለሚለው አሰልጣኙ ምላሽ ሰጥተዋል!
የዛሬው ኢትዮጵያ መድን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጨዋታ ውጤት አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እጅ ላይ ነው ለሚለው አሰልጣኙ ምላሽ ሰጥተዋል! “እንደዚህ አይነት አባባል መድንን አይመለከተውም ቀድሞ ያልተሰራ ነገር ከመድን ጋር ባለው ጨዋታ ሊሆን አይችልም “ – አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ30ኛው ሳምንት ሻምፒዮናውን የሚለይበት ተጠባቂ ጨዋታዎች በተመሣሣይ ሰአት ዛሬ ሰኔ 29 በ10: 00 ሰአት […]
በ2024 የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶች ዛሬ ይፋ ሆነዋል!
በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በአትሌቲክስ ስፖርት ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። ማራቶን በሴቶችና በወንዶች አትሌት ትዕግስት አሰፋ፣አትሌት አማኔ በሪሶ፣አትሌት መገርቱ ዓለሙ፣አትሌት ጎይቶቶም ገ/ስላሴ (ተጠባባቂ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ፣አትሌት ሲሳይ ለማ፣አትሌት ዴሬሳ ገለታ፣ አትሌት ታምራት ቶላ (ተጠባባቂ) 800 ሜትር በሴቶች አትሌት ፅጌ ድጉማ፣አትሌት ሐብታም ዓለሙ፣አትሌት ወርቅነሽ መለሰ፣ አትሌት ንግስት ጌታቸው […]
145 ሺህ ብር የወጣበት ዋንጫ እሁድ በአዲስ አበባ ስታድም ለፍፃሜ ጨዋታ ለአሸናፊው የሚበረከት ይሆናል!
ፍፃሜውን በመጪው እሁድ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ለአሸናፊ የሚበረከተው ዋንጫ ይፋ ተደርጓል. ዋንጫው 40 ሳ.ሜ ቁመት እና 9.4 ኪ.ግ ክብደት ያለው ሲሆን ሥራውም በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ተከናውኗል። ለዋንጫው 145 ሺህ ብር ወጥቶበታል .. በእሁድ የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታ የአዲስ አበባ ስታድየም የመግቢያ ዋጋ 50 ብር,100 ብር,200,300 እና 500 ብር ይሆናል በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታን አስመልክቶ […]
ዋልያዎቹ የምድብ ተጋጣሚያቸውን አውቀዋል!
በ2025 በሞሮኮ አዘጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ጁሀንስበርግ በተደረገ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ይፋ ተደርጓል። በዚህ መሠረት ዋልያዎቹ ከታንዛኒያ፣ ጊኒ እና ዲ.ሪ ኮንጎ ጋር ተደልድሏል።
ሱራፌል በአሜሪካው ሎውዶን ዩናይትድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከነገ በስቲያ ያደርጋል!
ኢትዮጵያዊው የአማካይ ስፍራ ተጨዋች ሱራፌል ዳኛቸው በአሜሪካኑ የዋናው ሜጀር ሊግ (MSL) ተወዳዳሪ ለሆነው ለዲሲ ዮናይት መጋቢ ክለብ በሎውዶን ዩናይትድ ለመጫወት የሚያስችለውን የሊጉ እና የፌደራል ፈቃዶችን በማጠናቀቁ ክለቡ ከነገ በስቲያ በሚያደርገው USL( United Soccer Legaue) ጨዋታ ለአዲሱ ክለቡ የመጀመሪያ ጨዋታ የሚሰለፍ ይሆናል. ሱራፌል ዳኛቸው በአዲሱ ክለቡ በሎውዶን ዩናይትድ 19 ቁጥር ማሊያ የሚለብስ ሲሆን ከቡድኑ ጋር ዛሬ […]
ዓሊ ሱለይማን የሊጉን የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነት ይዞ ሰሞኑን ወደ Göteborgs Atlet ክለብ ያመራል!
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሊጠናቀቅ የቀናት እድሜ የቀረው ሲሆን ዛሬ የ30ኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ መርሃግብር ላይ የሀዋሳ ከተማዉ ኤርትራዊው አጥቂ ዓሊ ሱለይማን በክለቡ የመጨረሻ ጨዋታ ላይ ሁለት ጎሎች አስቆጥሮ ክለቡ ወላይታ ድቻን አሸንፏል. እሱም የውድድር ዓመቱን በ20 ጎሎች የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ አጠናቋል. ኤርትራዊው አጥቂ ዓሊ ሱለይማን ከሲውድኑ Göteborgs Atlet ክለብ የመጫወት ዕድል በማግኘቱ ሰሞኑን […]
ሻሸመኔ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ !
ሻሸመኔ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ ! #የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻሸመኔ ከተማ 0 – 2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 40′ ሱሌማን ሀሚድ 63′ አዲስ ግደይ ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 -ሀያ ዘጠነኛ ሳምንት #በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ማሜሎዲ ሰንዳውንስ አጥቂውን አቡበከር ናስርን እንደለቀቀው አስታውቀዋል !
የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች እና ኮከብ ግብ አግቢ አቡበከር ናስር ወደ ደቡብ አፍሪካ.ከሁለት አመት በፊት ማምራቱ ይታወቃል ። የደቡብ አፍሪካን ሊግ እየመራ የሚገኘው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ አጥቂውን አቡበከር ናስርን እንደለቀቀው አሰልጣኝ ሩላኒ ሞክዌና አስታውቀዋል።
የቡናማዎቹ ታዳጊዎች ሻምፒዮን ሆነዋል !
የኢትዮጵያ ቡና ከ 20ዓመት በታች ቡድን ከመቻል አቻው ጋር ያደረገውን U-20 የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆነዋል። የኢትዮጵያ ቡና ታዳጊዎች ከመቻል ታዳጊዎች ጋር ያደረጉት የፍፃሜ ጨዋታ መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 0ለ0 መጠናቀቁን ተከትሎ በተሰጠ መለያ ምት ቡናማዎቹ ባለድል ሆነዋል። የዘንድሮውን የኢትዮጵያ ከ 20ዓመት በታች ፕርሚየር ሊግ ውድድር መቻል ሁለተኛ እንዲሁም ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሶስተኛ […]