አፍሪካ ዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ በሴካፋ ሻምፒዪና የዮጋንዳ ግብ ጠባቂ የነበረውን ቻርልስ ሊያስፈርም ነው !

ዮጋንዳዊው ግብ ጠባቂ ቻርልስ ሉክዋጎ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ሊፈርም መሆኑ ተዘገበ። ለዮጋንዳው KCCA FC በግብ ጠባቂነት እየተጫወተ የሚገኘው የ26 ዓመቱ ቻርለስ ሉክዋጎ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ሻምፒዮና ላይ የዮጋንዳ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ በመሆን በኢትዮጵያ ይገኛል። መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ግብ ጠባቂው ቻርየልስ ሉክዋጎ እየተካሄደ ባለው የሴካፋ ከ 23 ዓመት በታች ውድድር […]

ዜናዎች

-ጉዳት ያስተናገደው ኤርትራዊው አሊ ሱሌይማን በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛል!

በኢትዮዽያ እየተካሄደ በሚገኘው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ሻምፒዮና የከፍተኛ የጎል አስቆጣሪነቱን በ4 ጎሎች የሚመራው ኤርትራዊው አሊ ሱሌይማን ዛሬ ቡድኑ ከዮጋንዳ ባደረገው የ5ኛ የደረጃ ጨዋታ  በ58 ኛው ደቂቃ ተጨዋቹ ጉዳት አስተናግዶ ወደ ሆስፒታል ተወስዶ ነበር። የኤርትራ ከ 23 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን የፊት አጥቂ እና በቀጣይ ዓመት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ለመጫወት ከቀናት በፊት ለባሕር ዳር ከነማ […]

ዜናዎች

“በሜዳ ላይ ብቃት በቡድናችን ደስተኛ ነኝ፣ ጥሩ ክመጫወታችን አንፃር ሰባተኛ ነን ማለት አንችልም ” – አሰልጣኝ ውበቱ አባተ

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ሐምሌ 10/2013 የተጀመረው እና የፊታችን ዓርብ የፍፃሜ በሚሆነው  የምስራቅ እና መካከለኛው ከ23 ዓመት በታች  የዋንጫ ውድድር የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች በደከመ እንቅስቃሴ ውድድሩን በ7ኛ ደረጃ አጠናቋል። በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ከ23 ዓመት በታች የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ቡድን ከቀረቡት 9 ቡድኖች እጂጉን ደካማ ነበር ማለት ይቻላል። እንደሚታወሰው […]

አፍሪካ ዜናዎች

ቡሩንዲ ከ23 ዓመት በታች የሴካፋ ሻምፒዮና ለዋንጫ አለፈች !

በኢትዮዽያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የነበረው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ሻምፒዮና ለዋንጫ ፍፃሜ የሚጫወቱት ቡድኖች ታውቀዋል። በባህርዳር አለም እቀፍ ስታዲየም ዛሬ በተደረገው ሁለተኛው  ለዋንጫ ፍፃሜ  የማለፍ ጨዋታ የቡሩንዲ ከ23 ዓመት በታች ቡደን   ለፍፃሜ ያለፈ ሌላኛዋ ሀገር ሆኗል ። የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች ሻምፒዮና ለዋንጫ በረፋድ ጨዋታ ታንዛኒያ ደቡብ ሱዳንን 1 ለ 0 አሸንፋ ለዋንጫ ማለፏ ይታወቃል። በዚህ […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

– ኢትዮጵያዊው ሰለሞን ቱፋ በቶኪዮ ኦሎምፒክ ለመጀመሪያ ጊዜ በወርልድ ቴኳንዶ ዲፕሎማ አስገኘ!

በወርልድ ቴኳንዶ ድንቅ ብቃትን በማሳየት ለኦሎምፒክ ውድድሩ ኢትዮጵያን በመወከል ወደ ጃፓን ያቀናው ወጣት ሰለሞን ቱፋ በኢትዮዽያ የኦሎምፒክ ታሪክ በ7ተኛ ደረጃ በመጨረስ አዲስ ታሪክ አስመዝግቧል። ሰለሞን ቱፋ ደም ደምሴ በውድድሩ ዲፕሎማ በማግኘት አዲስ ታሪክ ያስመዘገበ ቀዳሚ ሆኗል ። ወጣት ሰለሞን ቱፋ የመጀመሪያ ዙር ግጥሚያውን በ58 ኪ/ሎ ግራም ከጃፓኑ ሱዚኪ ሰርጂዮ ጋር ተጋጠመው በጥሩ የአጨዋወት ስልት ሶሎሞን […]

ዜናዎች

የሴካፋ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪው ዓሊ ሱሌይማን !

  በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም እየተካሄደ በሚገኘው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች እግር ኳስ ፣የኤርትራው ወጣት ዓሊ ሱሌይማን በአራት ጎሎች ቀዳሚውን የጎል አስቆጣሪነት ይመራል ። ተጨዋቾቹ በውደድሩ አራቱንም ጎሎች ያስቆጠረው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ላይ ነው። የመክፈቻ ጨዋታ ላይ ሦስት ጎሎችን በማስቆጠር ሀትሪክ ሰርቷል። ዛሬ ደግሞ ቡድኑ ወደ ፍፁም ቅጣት ምት ከማምራቱ በፊት አንድ ጎሎ  አስቆጥሯል  ። […]

ዜናዎች

– ዋልያዎቹ የሚካፈሉበት የካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ የዕጣ ድልድል ቀን ይፋ ሆኗል !

በካሜሩን አስተናጋጅነት ለ33ኛ ጊዜ በሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል የዕጣ ማውጣት ስነስርዓት የሚደረግበት ይፋ ሆኗል። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ለካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ የዕጣ ማውጣት ስነስርዓቱን ቀደም ብሎ ቀኑን June 25 በሚል ካሳወቀ በኃላ ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙ ይታወሳል። ይሁንና ካፍ የመጨረሻ ዕጣ ማውጣት ድልድል ቀኑን እሁድ ነሐሴ 9/2013 (August 15, 2021) ቀን በያውንዴ በሚገኘው ፓሌስ […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

– ወደ ቶኪዮ ዛሬ ተጓዥ ከሆነው ሁለተኛ ዙር ውስጥ ሦስት ሰዎች ከኤርፖርት ተመላሽ ሆነዋል!

በቶኪዮ 2020/2021 ኦሎምፒክ ኢትዮዽያን አትሌቲክስ የሚወክሉ እና የሁለተኛ ዙር ተጓዞች ዛሬ ምሽት ወደ ጃፓን አምርተዋል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዛሬ ከሰዓታት በፊት በፌስቡክ ገፁ ይፋ ካደረገው ተጓዥ ስም ዝርዝር ውስጥ ሦስት የልዑካን አባላት ኦሎምፒክ ለመሄድ ኤርፓርት ደርሰው ከኤርፓት ተመላሽ ተደርገዋል ። በፌዴሬሽን ብዙም ግልፅ ባልሆነው አሰራር አትሌት አላያም የህክምና ባለሞያ ወይም ልዑካን ወደ ቶኪዮ መሄዱን አልያም […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

ሰለሞን ቱፋ ከ ሩሲያዊው ጋር ለነሀስ ይጫወታል !

የጃፓኑን ተጋጣሚው ሰርጅዮ ሱዙኪ በመርታት ወደ ሩብ ፍፃሜው ያለፈው ሰለሞን ቱፋ ደምሴ በቱኒዚያው ተፎካካሪው በነጥብ ልዩነት ቢሸነፍም የተሻለ ነጥብ ስላስመዘገበ ለነሀስ ሜዳሊያ ይጫወታል። ሰለሞን ቱፋ ከ ሩሲያዊው አርታሞኖቭ ሚኪሀሊ ጋር ነው የተገናኘው። ሰለሞን የሚያሸንፍ ከሆነ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ሜዳሊያ ታገኛለች። @EOC Olympic

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የጣና ሞገዶች የኤርትራውን ኮከብ አሊ ሱሌይማንን አስቀርተዋል!

የኤርትራ ከ 23 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን የፊት አጥቂ የሆነው አሊ ሱሌይማን ለ ባሕር ዳር ከነማ ለመጫወት ተስማምቶ ፊርማውን አኑሯል። በሴካፋ የመክፈቻ ጨዋታ ባሳየው እንቅስቃሴ የበርካቶችን ተኩረት ወስዶ የነበረው እና በሴካፋ የመክፈቻ ጨዋታ ላይ ለ ኤርትራ ብሔራዊ ቡድን የተገኙትን ሶስቱንም ጎሎች ማስቆጠር የሴካፋ ከፍተኛ ጎል አሰቆጣሪ የሆነው ፈጣኑ አጥቂ በቀጣይ ዓመት በቤትኪንግ የሚታይ ተጨዋች ይሆናል። […]