ዜናዎች

ለቻን ውድድር ቅድመ ዝግጅት ለ42 እጩ ተጫዋቾች ጥሪ ተደረገ !

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአልጄርያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒዮንሺፕ (ቻን) ለሚያደርገው ተሳትፎ ቅድመ ዝግጅት ለ42 ተጫዋቾች የመጀመርያ ዙር ጥሪ ተደረገ። የብሔራዊ ቡድናችን ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በጥር ወር ለሚካሄደው ውድድር ቅድመ ዝግጅት እንዲረዳ እና ተጫዋቾች በየክለባቸው በውድድር ላይ እያሉ ተገቢውን ክትትል እና ዝግጅት ለማከናወን እንዲረዳ እጩ የተጨዋቾች ዝርዝር ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ለ42 ተጫዋቾች ጥሪ ማቅረባቸውን […]

አፍሪካ ዜናዎች

-የደቡብ አፍሪካው ካይዘርቺፍ ኢትዮጵያዊውን አማኑኤል ገብረሚካኤልን በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት የግሉ ለማድረግ ቆርጦ ተነስቷል!

R2 MILLION (ከ6ሚሊዮን ብር በላይ የገበያ ዋጋ አስቀምጧል! የቅዱስ ጊዮርጊሱ የመስመር እና የመሐል ፈጣኑ አጥቂ አማኑኤል ገብረሚካኤል ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በኃላ የደቡብ አፍሪካው ኃያል ክለብ የካይዘር ቺፍስ ተጨዋች ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። የደቡብ አፍሪካው  www.thesouthafrican.com ድህረገጽ መረጃ ከሆነ  የደቡብ አፍሪካው  የካይዘር ቺፍስ የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት የቅዱስ ጊዮርጊሱ ፈጣኑ አጥቂ አማኑኤል ገብረሚካኤል  የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ቀዳሚ  የዝውውር […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ አፍሪካ ዜናዎች

#የፈረሰኞቹ የቀድሞ አሰልጣኝ ማሂር ውጤታማ አሰልጣኝ ፒትሶን ተከትለው ወደ ሳውዲ ሊግ አቅንተው !

የደቡብ አፍሪካ ዜግነት ያላቸው እና  ለፈረሰኞቹን በ2013 ዋና ከረዳት ወደ ዋና አሰልጣኝነት ቦታ ተሰጥቷቸው የነበሩት አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ ወደ ሳውዲ በማቅናት በአፍሪካ ውጤታማ አሰልጣኝ ለሆነው ሌላኛው የሀገራቸው  ዜጋ አሰልጣኝ ፒትሶ ሞሲማኔ ምክትል አሰልጣኝ መሆናቸው ተዘግቧል። መረጃዎች ይፋ እንዳደረጉት የቅድስ ጊዮርጊስ የቀድሞ ምክትል አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ በሳውዲ አንደኛ ዲቪዚዮን አል አህሊ ስፖርት ክለብ አዲሱ ረዳት አሰልጣኝ  […]

ዜናዎች

“ሁሌም ወደ ሜዳ የምንገባው በአሸናፊነት መንፈስ ነው ፣ስለዚህም የለመድነውን ይዘን ከሜዳ እንወጣለን ” የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ

    የ2015 የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተጀመረ 5ኛ ሳምንቱ ላይ ይገኛል።  ፈረሰኞቹ እስከ አሁን የተደረጉትን ጨዋታዎች በማሸነፍ በመሪነት ደረጃ ላይ ይገኛሉ። ፈረሰኞቹ በአራት ጨዋታዎች አስራ አምስት ጎሎችን የተጋጣሚ መረብ ላይ በማስቆጠርና ሦስት ኳሶች በተቃራኒ ቡድን ተቆጥሮባቸው በአስራ ሁለት ነጥብ በመያዝ የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ተቆናጥተው ይገኛሉ፡፡ በወቅታዊ አቋምና ለቀጣይ ጨዋታ እየተደረገ ስላለው ዝግጅት የልሳነ-ጊዮርጊስ […]

ዜናዎች

#ባህር ዳር ከተማ 75 000 /ሰባ አምስት ሺህ/ ብር እንዲከፍሉ የዲሲፕሊን ቅጣት ተወስኖበታል !

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 4ኛ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች ስድስት ጨዋታዎች በመሸናነፍ ሁለት ጨዋታ በአቻ ሲጠናቀቅ በአጠቃላይ 18 ጎሎች በ14 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። በሳምንቱ 46 ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች በቢጫ ካርድ ሲገሰፁ አንድ ተጫዋች በሁለተኛ ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል። የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ጥቅምት 12/2015 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር […]

ዜናዎች

#ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንትና የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተሰጥተዋል!

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 3ኛ ሳምንት በተደረጉ ሰባት ጨዋታዎች ስድስት ጨዋታዎች በመሸናነፍ አንድ ጨዋታ በአቻ ሲጠናቀቅ በአጠቃላይ 22 ጎሎች በ20 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ማጣሪያ ምክንያት በሳምንቱ ያልተካሄደው ብቸኛው የባህር ዳር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ በተስተካካይ ጥቅምት 19 በባህር ዳር አለም አቀፍ ስታዲየም እንደሚካሄድ ይታወቃል። በሳምንቱ 35 ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች በቢጫ ካርድ […]

ዜናዎች

# በሊጉ ጅማሮ ውጤታማ መሆን ያልቻለው ሲዳማ ቡና አዲስ አሰልጣኝ ነገ ይፋ ያደርጋል !

በ2014 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ በመሆን በሶስተኛ ደረጃ ማጠናቀቅ የቻለው ሲዳማ ቡና በዘንድሮው የውድድር አመት አስከፊ የሚባል አጀማመር ላይ ይገኛል። በዘንድሮ የዝዉዉር መስኮት ከፍተኛ እንቅስቃሴ በማድረግ አዳዲስ ተጫዋችን ማስፈረም የቻለው ሲዳማ ቡና በአንፃሩ እስካሁን ባደረጋቸው ሦስት ጨዋታዎች ከድሬደዋ ከተማ 2 ለ 2 ፣ በሀድያ ሆሳዕና 4 ለ1 እንዲሁም በፈረሰኞቹ አስከፊ በሆነ የ5 ለ […]

ዜናዎች

በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ የተሳካ ጊዜ ያሳለፈው ኢትዮጵያዊው ሽመልስ በቀለ ሌላኛው የግብፅ ክለብ ለመጫወት ዛሬ ፊርማውን አኑሯል!

ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ጊዜ ለአፍሪካ ዋንጫ በመሣተፍ ታሪካዊ ተጨዋቾች ከሆኑት አንዱ እና በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ ላለፉት  ዓመታት ስኬታማ ጊዜ በማሳለፍ  ብቸኛው ኢትዮጵያዊያዊ ተጨዋቾች የሆነው ሽመልስ በቀለ ዛሬ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አማካይ ሸመልስ በቀለ በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ ባለፉት ዓመታት በመጫወት ስኬታማ ጊዜን ማሰለፉ ይታወሳል። ሽመልስ በግብፅ ሊግ በ 5 ዓመት የፔትሮጂት ክለብ ቆዬታው በ123 ጨዋታዎች […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

# በተጨዋቾች ላይ የሚከሰቱ ድንገተኛ የልብ አደጋዎችን ለመታደግ ነገ ስልጠና ይሰጣል!

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ በአሜሪካ የልብ ማህበር በኢትዮጵያ አማካኝነት ለህክምና ባለሙያዎች ስልጠና ሊሰጥ ነው። ለአስራ ስድስቱ የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች የህክምና ባለሙያ እና ወጌሻዎች ለአንድ ቀን የሚሰጠው ስልጠና ባለሙያዎቹ ለውድድር በሚገኙበት ባህር ዳር ከተማ ይከናወናል። ቅዳሜ መስከረም 28/2015 ዓ.ም በሚካሄደው መርሃ ግብር በተለይም በእግር ኳስ ጨዋታዎች ላይ የሚከሰቱ የልብና ተያያዥ ድንገተኛ አደጋዎችን መለየትና ማከም ላይ […]

አፍሪካ ዜናዎች

የማሜሎዲ ሰንዳዉስ የፊት አውራሪ ከጉዳት መልስ እሁድ ወደ ሜዳ ይመለሳል!

በደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ የተሳካ ጅማሮን  ላይ ጉዳት አጋጥሞት ከሦሰት ሳምንት በላይ ከሜዳ እርቆ የነበረው የዋልያዎቹ  እና የደቡብ አፍሪካው የማሚሎዲ ሰንዳዉስ የፊት መስመር ተጫዋች አቡበከር ናስር ከሳምንታት የጉዳት  ዕረፍት በኋላ ወደ እሁድ ክለቡ በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ከሜዳዉ ዉጭ የሲሸልሱን ላፓሴ ኤፍ.ሲ  ጋር በሚያደረገው ጨዋታ እንደሚሰለፍ ይጠበቃል።     የደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳዉስ የፊት አውራሪ በጉዳት […]