ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የቤትኪንግ ሊግ – የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ – የሁለተኛ ዙር14ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል .የመጀመሪያው አጋማሽ አራት ግቦችን አሰተናግድዋል ። ሰበታ ከተማ በፍፁም ገብረማርያም በ10ኛው ደቂቃ ላይ ቀዳሚውን ጎል አስቆጥሮል ።  ድሬዎችም በ23ኛው ደቂቃ ላይ በጁኒያስ ናንጄቦ አቻ ሆነዋል ።  ፍፁም በ38ኛው ደቂቃ ላይ ሰበታን መሪ ቢያደረግም  ድሬዎች 41ኛው ደቂቃ በሄኖክ ኢሳያስ አቻ ሆነው ጨዋታው ተጠናቋል […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

በስዊድን ሊግ የሚጫወተው ቢኒያም በላይ በግል ጉዳይ ኢትዮዽያ ይገኛል !

ለስዊዲኑ ኡሚያ ኤፍ ሲ ክለብ የመስመር ተጨዋች የነበረው ኢትዮዽያዊው ቢኒያም በላይ በግል ጉዳይ በአሁን ሰአት በኢትዮጵያ እንደሚገኝ መረጃዎች አመልክተዋል። በስዊዲን Superettan የክለቦች ውድድር ላይ ለክለቡ ኡሚያ ኤፍ ሲ ከኮሮና እረፍት መልስ ሊጉ ሲጀመር በተደጋጋሚ የጨዋታው ኮከብ በሚል ሽልማት ያገኘውና በጥሩ አቋም ላይ ይገኝ የነበረው ቢኒያም በላይ በአሁኑ ሰአት በአገር ቤት እንደሚገኝ ምንጮች ጠቁመዋል። የኡሚያ የመስመር […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የዝውውር ➖መረጃዎች

ወልቂጤ ከተማ የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በ17 ጎሎች እየመራ የሚገኘውና የኢትዮዽያ ቡናው የአቡበክር ናስር እንዲሁም የኢትዮዽያ ቡናው ተከላካይ የሬድዋን ናስር ወንድም የሆነው የአማካይ ተጨዋችጅብሪል ናስርን ከሰበታ ከተማ ወጀ ወልቂጤ ከተማን ተቀላቅለዋል። የፊታችን ማክሰኞ ጅብሪል ለአዲሱ ክለቡ የሚሰለፍ ወልቂጤ ከተማ ከ ኢትዮዽያ ቡና የሚካሄደው ጨዋታ ሶስስቱን ወንድማማቾች በአንድ የጨዋታ መስክ ይታዮም ሆናል ። ቅዱስ ጊዮርጊስ በቅዱስ ጊዮርጊስ […]

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዜናዎች

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተጨዋቾች በዋልያዎቹ ለመካተት ጥያቄዎችን ማቅረብ ቀጥለዋል

በእስራኤል ፕሪሚየር ሊግ ከተሳካለቸው ተጨዋቾች ተርታ የሚመደበው እና በጎንደር ቋራ የተወለደው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ስንታየሁ ሳልልህ ከእስራኤል ይልቅ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጫወት ፍላጎቱ ከፍተኛ መሆንኑ ለኢትዮ-ኪክ በተደጋገሚ ገልጿል። ተጨዋቹ በቀጣይ በኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን የመካተት ፍላጎቱን በከፍተኛ ተስፋ አስምሮበታል።አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከሶስት ወር በኃላ ከማዳጋስጋር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የአገር ውስጥ ሊግ ቀጣይ ከተማ በሚካሄድት […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

ኢትዮዽያዊው ዛሬም ጎል አሰቆጥሮ በግብፅ ሊግ መሪነቱን አጠናክሯል !

በግብፅ ፕሪምየር ሊግ በተከታታይ ሁለት ጨዋታዎች ለቡድኑ ወሳኝ እና ብቸኛ ጎል አስቆጥሮ ቡድኑን አሸናፊ ያደረገው ኢትዮዽያዊው አማካይ ሽመልስ በቀለ ዛሬም ጎል በማሰቆጥር ቡድኑ ምስር ኤል ማካሳ ከታላቁ ዛማሊክ ቀጥሎ በሁለተኝነት ሊጉን እንዲከተል የበኩሉን አድርጓል። በ14ኛ ሳምንት የዛሬው የግብፅ ፕሪምየር ሊግ የሽመልስ ምስር ኤል ማካሳ ተጋጣሚውን ዋዲ ዳግልን በ3 ለ1 እንዲያሸንፍ ኢትዮዽያዊው ሽመልስ በቀለ በ23ኛው ደቂቃ […]

ቀጥታ ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

ቅዱስ ጊዮርጊስ 4-2 አዳማ ከተማ

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ቀን ሁለተኛ ጨዋታ የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዳማ ከተማ የሊጉን የጎል ድርቀት የከፈተ ሲሆን በአጠቃላይ በጨዋታው ስድስት ጎሎች ተቆጠረዋል። እስካሁን በባህርዳር ስታዲየም ከተደረጉት አራት ጨዋታዎች ከተቆጠሩት 8 ጎሎች ስድስቱ በዚህ ጨዋታ ነው። ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን 4 ለ 2 ባሸነፈበትጨዋታ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ጎል የሚሆኑ አጋጣሚዎች እና በቡድኖቹ እንቅስቃሴም ክስተቶችም ተስተውለዋል። […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ አዲስ ክብረወሰን ሰበረች!

ኢትዮዽያዊቷ ድንቅ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ በፈረንሳይ ሊቫን በተረደረገው የአለም የቤት ውስጥ በ1500 ሜትር ውድድር በኢትዮዽያዊቷ ድንቅ አትሌት ገንዘቤ ዲባባ እ.ኤ.አ. በ 2014 (በ3 55.17) ተይዞ የነበረውን አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ በ3 53.09 ሰዓት በመግባት አዲስ የዓለም የቤት ውስጥ ሪኮርድ ባለቤት ሆናለች

አትሌቲክስ ዜናዎች

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በፈረንሳይ ሌቪን ደምቀው አመሹ

በፈረንሳይ ሌቪን በተደረገው የ2021 የዓለም አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ታላቅ ድል ተቀዳጅተዋል።በሴቶች የ1500ሜትር የአምናው የሌቫን አሸናፊ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ ዘንድሮ በርቀቱ 3: 53.09 ሪከርዱን ጭምር በመስበር አሸናፊ ሆናለች። ከቀናት በፊት የአለም አትሌቲክ ፌዴሬሽን ባሳወቀው መሠረት ያለፈው ከ20 አመት በታች በሌቫን ያሸነፈቸው የ1500ሜትር ውድድር አዲስ የአለም ሪከርድ ሆኖ እንዲመዘገብ የተደረገላት አትሌት ለምለም ሃይሉ በምሽቱ […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ በቀናት ልዪነት ሌላኛውን ድል ደግማለች !

ከቀናት በፊት በፈረንሳይ ላቪስ በተደረገው የ1500 ሜትር የቤትውስጥ ውድድር በኢትዮዽያዊቷ ድንቅ አትሌት በገንዘቤ ዲባባ ለ7አመት ተይዞ የነበረውን የዓለም ሪከርድ የሰበረችው ጀግናዋ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ ዛሬ ደግሞ በ 800 ሜትር በቁጥሬ ዱለቻ እ.ኤ.አ 1999 ተይዞ የነበረውን የ800ሜትር 1 :59.17 በማሻሻል 1: 57.52 አዲስ የአለም ፈጣኑን ሰአት አስመዝግባለች።

ዜናዎች

የባህርዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ሶስተኛው አስተናጋጅ ከተማ ባህርዳር ከ12ኛው እስከ 16ኛው ሳምንት ጨዋታዎች የሚካዱበት የባህርዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም በቀጣይ ሳምንት ውድድሮችን ለማካሄድ ዝግጁነቱን እጠናቆ አሁን ገፅታው ይሄንን ይመስላል ። ቀጣይ አዘጋጅ ለውድድሩ ያመች ዘንድ ፡ 6 መለማመጃ ሜዳ 1 ደረጃውን የጠበቀ ስቴዲየም 60 ደረጃቸውን የጠበቁ ምቹ ሆቴሎች አዘጋጅታለች ባህርዳር ከተማ ሰፖርት ክለብ