ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” በትክክል የጀማልን መውጣት አይቼ ነው ጎሉን ያስቆጠርኩት  ” ግርማ ዲሳሳ

የባህርዳር ከተማ የዛሬውን ጨዋታ ሁለት ለባዶ ሲያሸንፍ የፕሪምየር ሊጉን ድንቅ ጎል ያስቆጠረው ግርማ ዲሳሳ ከጨዋታው በኃላ ከሱፐር ስፖርት ጋር ቆይታ አድርጓል. ስለ አስቆጠረው ጎል ” በትክክል የጀማልን መውጣት አይቼ ነው ያንን ዐድል ነው የተጠቀምኩት እና ያስቆጠርኩት ። በጨዋታው ተደጋጋሚ ሙከራ እና የቡድኑ ጥረት ” ከእኛ በፊት ያሉት ቡድኖች ነጥብ ስለጣሉ በዛ ተነሳሽነት ፈጥረን ነው ወደሜዳ […]

ዜናዎች

ሉሲዎቹ ከደቡብ ሱዳን አቻቸው ጋር በነገው ምሽት የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደርጋሉ !

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ ሱዳን አቻው ጋር የመጀመሪያውን የአቋም መለኪያ ጨዋታ ነገ ሚያዚያ 2 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 በአዲስ አበባ ስታዲየም ያካሂዳል።ሉሲዎቹ ከመጋቢት 26 ቀን 2013 ጀምሮ በካፍ የልቀት ማዕከል ቆይታ በማድረግ ልምምዳቸውን እየሰሩ በጥሩ ዝግጅት ላይ ይገኛሉ። የነገውን ጨዋታ ማምሻው ላይ መደረጉ ምክንያት በአዲስ አበባ ስታዲየም እየተካሄደ በሚገኘው የአገር አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” የመጀመሪያው ዓላማዬ ዋንጫ ነው ! ጎልም ከአቡኪ ጋር የተሻለ ነገር አደርጋለሁ ብዬ አስባለሁ” ➖ሙጂብ ቃሲም

በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በ17 ጎሎች ሁለተኛ የጎል አስቆጣሪው ሙጂብ ቃሲም በዛሬው ጨዋታ ፋሲል ከነማ ወላይታ ድቻን ሁለት ለባዶ ሲያሸንፍ ሁለቱንም ጎሎች አስቆጥሯል።ከጨዋታው በኃላ ሙጂብ ቃሲም ከሱፐርስፖርት ጋር ቆይታ አድርጓል። ሁለተኛውን ጎል አስቆጥሮ የተለየ ደስታ የገለፀበት ምክንያት ? “ያው እኛ ውጤቱን እንፈልገዋለን ። እየተጫወትን ያለነው ለዋንጫ ነው። ሁሉንም ጨዋታ በትኩረት ነው እየጫወትን ያለነውና ፤ ለዋንጫ እየሄድክ […]

ዜናዎች

” የዘንድሮውን ቤትኪንግ ፋሲል ከነማ ይበላዋል የሚል ግምት አለኝ ” -አሰልጣኝ ፍስሀ ጥዑመልሳን

የአሰልጣኝ ፍስሀ  ጥዑመልሳን   ከድሬደዋ ከተማ መሠናበት  በኃላ  በጤንነታቸው ላይ ትንሽ ችግር ገጥሟቸዋል ነበር። በአሁኑ ሰአት በምን ሁኔታ ይገኛሉ የሚለውን  እና  የዘንድሮው ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫውን ማን ያሸንፋል በሚለው ዙረያ  ከእአሰልጣኝ ፍስሀ ጥዑመልሳን ከኢትዮ ኪክ ጋር ቆይታ አድርገናል። ኢትዮኪክ :- አሰልጣኝ ፍሰሃ  በአሁኑ ሰአት በምን ሁኔታ ላይ ነው የሚገኘው ? አዲስ ቡድን ይዘሃል ? አሰልጣኝ ፍሰሃ:- አይ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የኮቪድ ችግር ፎርፌ የሚሰጡ ጨዋታዎች ሊኖር ይችላሉ ! በዛሬው ጨዋታ 7 ተጨዋቾች በኮቪድ ተይዘዋል

የ2013 የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በኮቪድ ምክንያት በተለያዪ ከተሞች አየተዘዋወሩ እንዲደረጉ በሚል በተመረጡ አምስት ከተሞች እየተካሄ ይገኛል። የሊግ ካምፓኒው ከሳምንታት በፊት የ16ቱን የውድድሩን ሳምንታት ጨዋታዎች ግምገማ አድርገው እንደነበር ይታወሳል።በወቅቱ የሊግ ኮሚቴው የቦርድ ፕሬዝዳንት የ፻ አለቃ ፈቃደ ማሞ ፉክክሩ በቀጣይ የሚካሄድባቸው ሀዋሳ እና ድሬዳዋ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ቀዳሚዎቹ አካባቢዎች መሆናቸውን ተናግረው ክለቦችን […]

ዜናዎች

DSTV የምሽት ጨዋታዎችን በቀጥታ ከድሬ እንዲያስተላልፍ ናሽናል ሲሚንት አፋጣኝ መፍትሔ ሰጥቷል !

የ2013 የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን አስተናጋጅ የድሬዳዋ ከተማ ከ17ኛ ሳምንት እስከ 21ኛው ሳምንት የሚካሄደውን ውድድር ዛሬ ጀምራለች። በሞቃታማዋ ድሬ ዛሬ በተጀመረው እና በታሪካዊው የድሬጀዋ ስታዲየም በተካሄደው የ10:00 ሰዓቱ ጨዋታ ቅ/ጊዮርጊስ ከሰበታ ከተማ ያለ ጎል 0 ለ 0 ተለያይተዋል። ይህ ጨዋታ በDSTV የተላለፈ ቢሆንም በአንፃሩ ምሸት በ1:00 ሰዓት የተካሄደው የኢትዮጵያ ቡና እና የሀዋሳ ከተማ ጨዋታ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“በርካታ ጎል የማስቆጠር አጋጣሚዎች አግኝተን ነበር”- ፍራንክ ናፓልን (ቅዱስ ጊዮርጊስ )

የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ከሰበታ ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ 51% የኳስ ቁጥጥር ነበረው እና 17 ጊዜ ወደ ጎል የሞከረ ሲሆን 6 ጊዜ ሂላማቸውን የጠበቁ ሙከራዎችን አድርጓል ። አዲሱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ዋና አሰልጣኝ እንግሊዛዊው ፍራንክ ናፓልን የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያለ ጎል ጀምረዋል። በዛሬው ጨዋታ ከሱፐር ስፖርት ጋር ያደረጉት ቆይታ። የመጀመሪያው አጋማሽ ያገኟቸው 9 የሚደረሱ ዕድሎች ያለመጠቀቻሁ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” የመክፈቻውን ጨዋታ በአሸናፊነት ለመወጣት ከነበረን ጉጉት የተነሳ ብዙ ኳሶችን አምክነናል ” አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ( ሰበታ ከተማ)

የ17ኛው ሳምንት የመጀመሪያው ጨዋታውን ያደረገው እና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ጋር በባዶ ለባዶ ተለያየው የሰበታ ከተማ በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ያለፉትን አምስት ጨዋታዎች ባለመሸነፍ ከፍተኛ መሻሻል እያሳየ ሲሆን የሰበታ ከተማ ክለብ በዛሬውም ጨዋታ በርካታ የጎል ዕድሎችን  አግኝተው   ሆኖም ጨዋታው  በአቻ  ያል ጎል ተለያየትዋል ። አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ ከጨዋታው በኃላ ከሱፐር ስፖርት ጋር ቆይታ አድርጓል። ብዙ የማግባት ዕድሎቹን […]

ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል!

የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ  በትውልድ ኤርትራ ዜግነት ያለውን እና የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን አንበል እንዲሁም  የቀይ ባህር እግር ኳስ ክለብ ተጫዋች የነበረው  ሮቤል ተክለሚካኤል  አስፈርመዋል።  ሮቤል ኤርትራ ብሔራዊ ቡድን   በ2019  የሴካፋው ውድድር ላይ የውድድሩ ኮከብ ተጫዋች ተብሎ የተመረጠ  ሲሆን  ሌላኛው  የኢትዮጵያ ቡና  ፈራሚ  ተጫዋች  ለደደቢት፣ እንዲሁም  በከፍተኛ ሊግ ለከፋ ቡና ተጫዋች የነበረው ናትናኤል በርኸ  ሲሆን  ናትናኤል […]

ዜናዎች

“ከኢትዮጵያ ቡና እና ከቅዱስ ጊዮርጊስ በመቀጠል የከተማው ተወካይ ክለብ ስትሆኑ አስተዳደሩ አቀባበልና ዕውቅና ይሰጣል”-ኮሚሽነር ዳዊት ትርፉ

በአሰልጣኝ እስማኤል አቡበከር  የሚሰለጥነው እና በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ከምድቡ በአንደኝነት ለሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ የወንዶች እግር ኳስ ክለብ  ሽልማት ተበረከተለት ። ወልዲያ ከተማ በምድብ ለ ሁለተኛ ዙር ጨዋታውን እያካሄደ ያለውና በ38 ነጥብ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ የወንዶች እግር ኳስ ክለብ በመጀመሪያ ዙር አንደኛ ሆኖ በማጠናቀቁና በ2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ  እንዲገባ ለማበረታታትና ለመደገፍ ሲባል […]