ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የሞሮኮው ዋይዳድ ካዛብላንካ ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ ላይ ቅሬታውን አቀረበ !

  በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ አልጀርስ ላይ የትላንት ምሽቱ የሞሮኮው ዊይዳድ ካዛብላንካ ከአልጄሪያው ሚሲ አልጀርስ ጋር በ1 ለ1 አቻ ውጤት በተጠናቀቀው ጨዋታ በመሀል ዳኝነት የመሩትን ኢትዮዽያዊው  ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ እና ረዳቶቻቸው ላይ የሞሮኮው ዊይዳድ ካዛብላንካ የዳኝነት ቅሬታውን ለአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ልኳል ፡፡ .   የዊይዳድ ክለብ በትዊተር ገፁ እና ለመገናኛ ብዙሃን […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

ዐፄዎቹ ዋንጫውን በቀጣይ ሳምንት ቅዳሜ ይረከባሉ – ዋንጫው ግን አሁንም አልደረሰም !

  የ2013 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ለሆነው የፋሲል ከነማ ቡድን የዋንጫ ሽልማት ስነስርዓት በቀጣዮ ሳምንት ቅዳሜ ግንቦት 14/ 2013 ፋሲል ከነማ ከሐዋሳ ከተማ በሚያደርጉት ጨዋታ  የሻምፒዮናውን ዋንጫ እንደሚያንሳ  ታውቋል። መረጃዎች እንደሚጠቁሙት አዲስ ነገር ካልተፈጠረ በስተቀር የዋንጫው ስነስርዓት የፊታችን ቅዳሜ ለማካሄድ የተወሰነ ሲሆን የዋንጫ አሰጣጥ ስነስርዓት በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መዘጋጀቱም ታውቋል። በአንፃሩ ዘንድሮ የተለየ የተሰኘው […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“ባህርዳር ከተማ በጣም ጥሩ ስብስብ ነው ፤ እንደ ቡድን ብንጫወት ዋንጫውን እናገኝ ነበር፤ ደጋፊው ከዋንጫ በላይ የሚገባውም ነበረ “-ምንይሉ ወንድሙ

ምንይሉ ወንድሙ ለባህርዳር ከተማ ወሳኝ ከሚባሉት ተጨዋቾች አንዱ ነው። ባህርዳር ከተማ ትላንት ለሁለተኝነት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው ጨዋታ 2 ለ 2 አች ሲለያዩ ምንይሉ ጎል አስቆጥሮ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ያስቆጠራቸውን ጎሎች 6 አድርሷል። ኢትዮኪክ ከምንይሉ ወንድሙ ጋር ቆይታ አድርገናል። ኢትዮ ኪክ :- የዘንድሮ በሊጉ ያለህ አቋም እንዴት ይገለጻል ? ምንይሉ :- ዘንድሮ ወደነበርኩበት የበፊት አቋሜ ለመመለስ እየጣርኩ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” በርግጠኝነት ሐዋሳ ላይ እንደማገባ አውቅ ነበር ፤ ለአሰልጣኙም ካላገባው ቦርሳዬን ይዤ እንደምሄድ ነበር የነገርኩት ” -አብዲሳ ጀማል

 የአዳማ ከተማው አብዲሳ ጀማል በውድድር ዓመቱ ዘጠኝ ጎሎች አስቆጥሯል። ምንም እንኳ አዳማ ከተማ በቀጣይ አመት ከሊጉ መሰናበቱን ያረጋገጠ ቢሆንም የተጨዋቹ የግል ብቃት አድናቆት የተቸረው ነው። የዛሬውን ጨዋታ ጨምሮ አብዲሳ በውድድር ዓመቱ ካስቆጠራቸው ዘጠኝ ጎሎች አምስቱ በሐዋሳ ከተማ ላይ  የተቆጠሩ ናቹው። ይህን  እና ተጨማሪ ጥያቄዎችን  በተመለከተ  ከጨዋታው በኃላ ከሱፐር ስፓርት ጋር አብዲሳ ጀማል ቆይታ አድርጓል። ካስቆጠራቸው […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“ክለባችንን ለኮንፌዴሬሽን ማሳለፍ እና ራሴም ሪከርዱን መስበር ነው የምፈልገው ፤ እናሳካለን ብዬ አስባለሁ” ➖አቡበከር ናስር

የኢትዮዽያ ቡናው አቡበከር ናስር በሊጉ በዘንድሮው የውድድር ዓመት በክለቡ ከተቆጠሩ 38 ጎሎች 24ቱን ያስቆጠረ ሲሆን በቅዱስ ጊዮርጊሱ ጌታነህ ከበደ በ 30 ጨዋታዎች  የተያዘውን   የ25 ጎሎች ሪከርድ ለመስበር የመጨረሻው ምህራፍ ላይ ይገኛል። አቡበከር ናስር በዛሬው ጨዋታ የሊጉን 24ኛ ጎል በማስቆጠር በኢትዮጵያ ቡና ክለብ 10 ቁጥር ማሊያ የጎል አዳኝ ከነበረውን ከታፈሰ ተስፋዬ  ሪከርዱን ተረክቧል ።  ታፈሰ በ2001 […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” ጎሉን አስቆጥሬ አሰልጣኛችን ጋር የሄድኩበት ከክፍያ ጋር በተያያዘ በስነልቦና ጥሩ ስላልነበረን ደስታዬን መቆጣጠር ስላቃተኝ ነው”- ዱሬሴ ሹቢሳ

በ23ኛው የዛሬ ሁለተኛ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና እና የሰበታ ከተማ ከፍተኛ የመሸናነፍ ትግል የታየበትና በርካታ ጎሎች የተቆጠሩበት ነው። በተለይም በሀዲያ ሆሳዕና እና የሰበታ ከተማ ጨዋታ 2 ለ 2 በአቻ ውጤት እንዳይቋጭ ለሰበታ ከተማ ወሳኝ የሆነውን የማሸነፊያውን ግል ዱሬሴ ሹቢሳ በ95ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል። ተጨዋቹ ለቡድኑ በባከነ ሰዓት አስቆጥሮ  ከጨዋታው ሶስት ነጥብ እንዲገኝ አስችሏል።  ዱሬሴ  በዚህ መልኩ ጎል […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“ዛሬ ያስቆጠርኩትን ጎሎች በቅርቡ ለሚወለደው ልጄ እና ለትግራይ ህዝብ መታሰቢያ እንዲሆንልኝ እፈልጋለሁ”-ሪችሞንድ አዶንጎ

የድሬደዋው ከተማ ዛሬ አሸንፎ እንዲወጣ የመጀመሪያው አጋማሽ ሊጠናቀቅ የዳኛው ፊሽካ ሲጠበቅ  የመጀመሪያውን ጎል ፣በተመሳሳይ የ90ኛው ደቂቃው ጨዋታ ተጠናቆ የዳኛው ፊሽካ ሲጠበቅ ጋናዊው አጥቂ  ሪችሞንድ አዶንጎ ሁለተኛውን ጎል አስቆጥሮ ድሬን ለድል አብቆይቷል። ሪችሞንድ አዶንጎ በድሬዳዋ ከተማ የዘንድሮው ቆይተው እነዚን ሁለት ጎሎች ብቻ ነው ያስቆጠረው። ከጨዋታው በኋላ ከሱፐር ስፖርት ጋር ቆይታ አድርጓል። ጨዋታውን በተመለከተ ” ጨዋታው በጣም […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” ጥሩ ጎል አስቆጥሪያለሁ ፣ ግን ደግሞ በቡድን ስራ ጥሩ ተጫወትን የመጣ ውጤት ነው ፣ አላህምዱሊላ” -ኦኪኪ ኦፊላፒ

የሲዳማ ቡናው ኢኪኪ አፎላቢ የሊጉን አራተኛ ጎል አስቆጥሯል።ከጨዋታው በኃላ ከሱፐር ስፓርት ጋር ቆይታ አድርጓል ። ጨዋታው እንዴት ነበር ? ጥሩ ጨዋታ ነበር። ስለሁለም ነገር እግዚአብሔር ይመስገነው ጥሩ ነገር አሳክተናል። አላህምዱሊላ “ አራተኛውን ጎል እና የጨዋታ መክፈሻ ቢሆንም የጨዋታው አጨራረስ? ” ጥሩ ጎል አስቆጥሪያለሁ ፣ ግን ደግሞ በቡድን ስራ ጥሩ ተጫወትን የመጣ ውጤት ነው። በአጠቃላይ የቡድን […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” ለውጭ ግብ ጠባቂዎች በጣም ዕድል ይሰጣል፣እኛን አያምኑብንም ” -አቡበከር ኑሪ ( ጅማ አባጅፋር)

የ23ኛው ሳምንት የመጀመሪያው ቀን ጨዋታ በወላይታ ድቻ እና ጅማ አባ ጅፋር በ 1ለ1 የአቻ ውጤት ተጠናቋል። በጨዋታው ላይ ከታዩ የሁለቱ ቡድኖች የመሸናነፍ እንቅስቃሴዎች በተጨማሪ በጅማ አባጅፋር በኩል ወጣቱ ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑሪ በጨዋታው ብዙ ኳሶችን ከማምከኑ ውጭ በጥሩ አቋም ላይ መሆኑን አሁንም አሳይቷል። ከጨዋታው በኃላ አቡበከር ከሱፐር ስፓርት ጋዜጠኛ ሰኢድ ኪያር ጋር ቆይታ አድርጓል ። […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“እስካሁን አዲስ ነገር ልንባባል የምንችልባቸው አንዳችም ነገሮች የሉም ፣ ሁሉም ነገር እንደዛው እየሄደ ያለው” -አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ

የሀዲያ ሆሳዕናን ስፖርት ክለብ ዘንድሮ ጠንካራ ቡድን ሆኖ ለሶስተኛ ደረጃ እንዲያጠናቅቅ አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ትልቁን ስራ ተወጥተዋል። በአንፃሩ በአሁኑ ሰዓት አሰልጣኙ የስራቸውን እና የቡድናቸውን የመጨረሻ ውጤት እንዳይመለከቱ የስራ ነፃነታቸው ተገፎ ከስፓርቱ ጋር እውቀት በሌላቸው ግለሰቦች ጫና እየደረሰባቸው ይገኛል። ከዚህ ሌላም በአሰልጣኝ አሸናፊ ላይ የማስፈራሪያ እና ዛቻ ጫና እያስተናገዱም ይገኛል። የሀዲያ ሆሳዕና ክለብ ዋና አሰልጣኝ አሸናፊ […]