ዜናዎች

– ለሴካፋ ሻምፒዮና የባህር ዳር ስታዲየም 25 ሺህ ተመልካች ተፈቀደ ! አባል አገራት ከሐምሌ 7 ጀምሮ ይገባሉ

  በባህር ዳር ከተማ ለሚካሄደው ከ23 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ አገራት ውድድር በፌዴሬሽኑ የተቋቋመው የሴካፋ ብሔራዊ ውድድር አዘጋጅ ኮሚቴ ዛሬ ሐምሌ 1/11/2013 ዓ.ም  ወሎ ሰፈር በሚገኘው የፌዴሬሽኑ መሰብሰቢያ አዳራሽ ለሚዲያ አካላት መግለጫ  ሰጥቷል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የውድድር ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ አበበ ገላጋይ.እና የፌዴሬሽኑ ም/ ዋና ፀሐፊ እና የውድድር […]

ዜናዎች

– የኮቪድ ክትባት ‘ አንከተብም” ያሉ ተጨዋቾች ከብሔራዊ ቡድኑ ተቀነሱ !

  በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ሐምሌ 10/2013 እንደሚጀመር የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያስታወቀው ከ23 ዓመት በታች የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ላይ ተካፋይ የሆኑ ሀገራት የወዳጅነት ጨዋታ እያደረጉ ይገኛል።የዘንድሮ የሴካፋ አዘጋጅ አገር የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ቡድን እንደ ተለመደው ከመድን ቡድን ጋር ዛሬም የወዳጅነት ጨዋታ አድርጎ 2 ለ 1 አሸንፏል። እንደሚታወሰው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት ብሔራዊ በድኑ ከሳምንታት […]

ዜናዎች

የዝውውር መረጃዎች # ፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ስዪም ከበደ እና ኦኪኪ አፎላቢ

ለ2014 የወድድር ዘመን የሊጉ ክለቦች ጠንካራ ቡድን ሆነው ለመቅረብ  የሚፈልጓቸውን ተጨዋቾች እና አሰልጣኞች ይፋዊ ባለሆነ መልኩ የስምምነት ስራዎችን ጀምረዋል።በ2013 የውድድር ዓመት የቤትኪንግ ሻምፒናው ፋሲል ከነማ በቀጣይ ዓመትም ለሚጠበቀው የሀገር ውስጥ እና የአፍሪካ ሻምዮንስ ሊግ ውድድር ጥንካሬውን ለማስጠበቅ እና ቡድኑን የበለጠ ለማጠናከር አዳዲስ ተጨዋቾችን የማግባባትና የውስጥ ለውስጥ ድርድሮች መሰማት ቀጥሏል ። ዛሬ ከተሰማው የኦኪኪ አፎላቢ መረጃ […]

ዜናዎች

የፕሪሚየር ሊግ ተጫዋቾች የቅድመ ውድድር ጤና ምርመራ ሊጀመር ነው !

በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበው በፕሪምየር ሊግ ቤትኪንግ ውድድር የሚጫወቱ ተጫዋቾች የ2014 ዓ.ም የውድድር ዘመን ከመጀመሩ በፊት ተጫዋቾች የጤና ምርመራ ማድረግ እንዳለባቸው የሚያስገድድ ህግ ተግባራዊ ሆኗል፡፡ ከአሁን በፊት ተጫዋቾች ከክለብ ክለብ ሲዘዋወሩም ሆነ ውል ሲያድሱ የጤና ምርመራ እንዲያደርጉ የሚያስችል አስገዳጅ ህግ ባለመኖሩ ተጫዋቾች በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ለችግር ሲዳረጉ ተስተውሏል፡፡ የአለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር […]

ዜናዎች

የባህርዳሩ የሴካፋ ዋንጫ ተካፋይ ዮጋንዳ ሁለተኛውን የወዳጅነት ጨዋታ ከሳውዲ አረቢያ ጋር ዛሬ ያደርጋል !

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ሐምሌ 10/2013 እንደሚጀመር የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያስታወቀው ከ23 ዓመት በታች የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ላይ ተካፋይ የሆነው የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን አቋማን በወዳጅነት ጨዋታ እያጠናከረ ይገኛል። በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ጠንካራ ቡድንና በተደጋጋሚ ሻምፒዮና የሆነው የዮጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ባለፈው ሳምንት ሳውዲ አረቢያ የተጓዘ ሲሆን ባለፈው ዓርብ የመጀመሪያ የወዳጅነት ጨዋታውን ከሳውዲ አረቢያ ከ23 […]

ዜናዎች

ሀዲያ ሆሳዕናንሙሉጌታ ምህረትን አዲስ አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ ! – ለሁለት ዓመት ፈርሟል

በ2013 የቤትኪንግ ፕሪምየር በጠንካራ ተፎካካሪነት የውድድር ዓመቱን በአራተኝነት ያጠናቀቀው ሀዲያ ሆሳዕና አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የውል ስምምነታቸው ከማጠናቀቃቸው በፊት አሰናብቶ ዶክተር እያሱ መርሐፅድቅ አሰልጣኝ አድርጎ የውድድር ዓመቱን ማጠናቀቁ ይታወሳል።  ከዚህ በተጨማሪም ክለቡ ከክፍያ ጋር በተያያዘ በርካታ ተጨዋቾችን ከአሰልጣኝ አሸናፊ መሠናበት  ጋር ማጣቱም አይዘነጋም።  ሆኖም  ክለቡ የታዳጊ ቡድኑን ተጨዋቾች ወደ ዋናው በማዘዋወር  የውድድር ዓመቱን በጥሩ ተፎካካሪነት አጠናቋል። […]

ዜናዎች

የቅዱስ ጊዮርጊሱ ግብ ጠባቂ ከክለቡ መለያየቱን አስታወቀ !- ከአደጋው በኃላ የጅምናዚየም እንቅስቃሴ ጀምሯል !

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኬኒያ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ የ33 ዓመቱ ፓትሪክ ማታስ ከአንድ ወር በፊት ከደረሰበት  አሰቃቂ የመኪና አደጋ በኃላ  አገግሞ  እንደተናገረው  በቀጣይ ዓመት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ጋር  እንደማይቀጥልና ከክለቡ መለያየቱን አስታውቋል። ኬንያዊው ግብ ጠባቂ ፓትሪክ ማታስ ከአንድ ወር በፊት በደረሰው አሰቃቂ የመኪና አደጋ ሙሉ ቤተሰቡን መጎዳቱ ይታወሳል። ተጨዋቾቹ ከአደጋው በኋላ  የመላው  ቤተሰቡ ሕይወት መትረፉ […]

ዜናዎች

– ኢትዮጵያ ቡና ከነገ ጀምሮ አዳዲስ ተጨዋቾች ያስፈርማል ፣ የጨረሱትንም ውል ያድሳል !

የዘንድሮ የተጨዋቾች የዝውውር መስኮት ሐምሌ 1/2013 ዓ.ም እንደሚጀመር የኢትዮዽያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስቀድሞ ቢያሳውቅም ትላንት በተረጋገጠው መረጃ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒየንስ ሊግ እና በኮንፌዴሬሽን ካፕ ለሚሳተፉ ክለቦች የዝውውር መሥኮቱ ከመከፈቱ በፊት ቀደም ብሎ ማካሄድ እንደሚችሉ መፈቀዱ ተዘግቧል። በዚህ መሠረት የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ከነገ ጀምሮ አዳዲስ ተጨዋቾች የሚያስፈርም እና ውል የጨረሱትንም ተጨዋቾች ውላቻውን የማደስ ሂደቶች እንደሚጀምር […]

ዜናዎች

እስራኤል አቅንቶ የነበረው ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ትላንት ተመልሷል! – ሰኞ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል !

ወደ እስራኤል አቅንቶ የነበረው  የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ልዑካን ቡድን  እና ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከእስራኤል አቻቸው ጋር ሁለት የወዳጅነት ጨዋታ እና አበሮ የመስራት ስምምነት አድርጎ  ትላንት ተመልሷል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት በአቶ ኢሳያስ ጅራ እና በዋና ፀሀፊው አቶ ባህሩ ጥላሁን የተመራው የልዑካን ቡድን ከእስራኤል እግር ኳስ ማህበር ጋር የተሳካ ጅምር አብሮ የመስራት […]

ዜናዎች

የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በባህር ዳር ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሏል!

በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በባህር ዳር ከተማ ከሰኔ 26 እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2013 ዓ.ም የሚካሄደው የሴካፋ ከ23 ዓመት በታች የወንዶች እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር 11 የሴካፋ አባል ሀገራትን እና ተጋባዧ ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ ኮንጎን ያሳተፈ ነው። በዚሁ ውድድር ኢትዮጵያን የወከለው ከ23 ዓመት በታች የተስፋ ቡድን በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እየተመራ ሐሙስ ሰኔ 17 ቀን 2013 ዓ.ም ባህር ዳር […]