ዜናዎች

🏆ኢትዮጵያ ቡና የ2016 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል!

በኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ከወላይታ ድቻ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል። የቡናማዎቹን የማሸነፊያ ግቦች ዋሳዋ ጂኦፊሪ 2x በፍፁም ቅጣት ምት ከመረብ ማሳረፍ ሲችል ለጦና ንቦቹ አበባየሁ ሀጂሶ አስቆጥሯል። ኢትዮጵያ ቡና ለአመታት ተቋርጦ በዚህ አመት የጀመረውን የኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር ለስድስተኛ ጊዜ ማሳካት ችለዋል። ኢትዮጵያ ቡና የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን […]

English ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ2016 የሊጕ ቻምፒዮን ሆነ! #CBE 2016 EPL CHAMPIONS #

Commercial Bank of Ethiopia -CBE # For winning their first ever Ethiopian premier league title # 2016 CHAMPIONS # የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የቻምፒዮነት ጨዋታ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሸናፊነት እውን ሆኗል. በተመሣሣይ በአንድ ነጥብ ልዩነት የቻምዩናነት ዕድል የነበረው መቻል የዛሬውን ጨዋታ ቢያሸንፍም ንግድ ባንክ አሸናፊ በመሆኑ በአንድ ነጥብ ተበልጦ የቻምዮናነት እልሙን ማሳካት ሳይችል ቀርቷል! የሙሉ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

⭕️ የዛሬው ኢትዮጵያ መድን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጨዋታ ውጤት አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እጅ ላይ ነው ለሚለው አሰልጣኙ ምላሽ ሰጥተዋል!

የዛሬው ኢትዮጵያ መድን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጨዋታ ውጤት አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እጅ ላይ ነው ለሚለው አሰልጣኙ ምላሽ ሰጥተዋል! “እንደዚህ አይነት አባባል መድንን አይመለከተውም ቀድሞ ያልተሰራ ነገር ከመድን ጋር ባለው ጨዋታ ሊሆን አይችልም “ – አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ30ኛው ሳምንት ሻምፒዮናውን የሚለይበት ተጠባቂ ጨዋታዎች በተመሣሣይ ሰአት ዛሬ ሰኔ 29 በ10: 00 ሰአት […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

በ2024 የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶች ዛሬ ይፋ ሆነዋል!

በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በአትሌቲክስ ስፖርት ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። ማራቶን በሴቶችና በወንዶች አትሌት ትዕግስት አሰፋ፣አትሌት አማኔ በሪሶ፣አትሌት መገርቱ ዓለሙ፣አትሌት ጎይቶቶም ገ/ስላሴ (ተጠባባቂ) አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ፣አትሌት ሲሳይ ለማ፣አትሌት ዴሬሳ ገለታ፣ አትሌት ታምራት ቶላ (ተጠባባቂ) 800 ሜትር በሴቶች አትሌት ፅጌ ድጉማ፣አትሌት ሐብታም ዓለሙ፣አትሌት ወርቅነሽ መለሰ፣ አትሌት ንግስት ጌታቸው […]

ዜናዎች

145 ሺህ ብር የወጣበት ዋንጫ እሁድ በአዲስ አበባ ስታድም ለፍፃሜ ጨዋታ ለአሸናፊው የሚበረከት ይሆናል!

ፍፃሜውን በመጪው እሁድ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ዋንጫ ለአሸናፊ የሚበረከተው ዋንጫ ይፋ ተደርጓል. ዋንጫው 40 ሳ.ሜ ቁመት እና 9.4 ኪ.ግ ክብደት ያለው ሲሆን ሥራውም በመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ተከናውኗል። ለዋንጫው 145 ሺህ ብር ወጥቶበታል .. በእሁድ የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታ የአዲስ አበባ ስታድየም የመግቢያ ዋጋ 50 ብር,100 ብር,200,300 እና 500 ብር ይሆናል በአሁኑ ሰዓት የኢትዮጵያ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታን አስመልክቶ […]

አፍሪካ ዜናዎች

ዋልያዎቹ የምድብ ተጋጣሚያቸውን አውቀዋል!

በ2025 በሞሮኮ አዘጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ጁሀንስበርግ በተደረገ የእጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት ይፋ ተደርጓል። በዚህ መሠረት ዋልያዎቹ ከታንዛኒያ፣ ጊኒ እና ዲ.ሪ ኮንጎ ጋር ተደልድሏል።

ዜናዎች

ሱራፌል በአሜሪካው ሎውዶን ዩናይትድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከነገ በስቲያ ያደርጋል!

ኢትዮጵያዊው የአማካይ ስፍራ ተጨዋች ሱራፌል ዳኛቸው በአሜሪካኑ የዋናው ሜጀር ሊግ (MSL) ተወዳዳሪ ለሆነው ለዲሲ ዮናይት መጋቢ ክለብ በሎውዶን ዩናይትድ ለመጫወት የሚያስችለውን የሊጉ እና የፌደራል ፈቃዶችን በማጠናቀቁ ክለቡ ከነገ በስቲያ በሚያደርገው USL( United Soccer Legaue) ጨዋታ ለአዲሱ ክለቡ የመጀመሪያ ጨዋታ የሚሰለፍ ይሆናል. ሱራፌል ዳኛቸው በአዲሱ ክለቡ በሎውዶን ዩናይትድ 19 ቁጥር ማሊያ የሚለብስ ሲሆን ከቡድኑ ጋር ዛሬ […]

ዜናዎች

ዓሊ ሱለይማን የሊጉን የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነት ይዞ ሰሞኑን ወደ Göteborgs Atlet ክለብ ያመራል!

የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሊጠናቀቅ የቀናት እድሜ የቀረው ሲሆን ዛሬ የ30ኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ መርሃግብር ላይ የሀዋሳ ከተማዉ ኤርትራዊው አጥቂ ዓሊ ሱለይማን በክለቡ የመጨረሻ ጨዋታ ላይ ሁለት ጎሎች አስቆጥሮ ክለቡ ወላይታ ድቻን አሸንፏል. እሱም የውድድር ዓመቱን በ20 ጎሎች የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ አጠናቋል. ኤርትራዊው አጥቂ ዓሊ ሱለይማን ከሲውድኑ Göteborgs Atlet ክለብ የመጫወት ዕድል በማግኘቱ ሰሞኑን […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

ሻሸመኔ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ !

ሻሸመኔ ከተማ ወደ ከፍተኛ ሊግ ወረደ ! #የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻሸመኔ ከተማ 0 – 2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 40′ ሱሌማን ሀሚድ 63′ አዲስ ግደይ ቅዳሜ ሰኔ 22/2016 -ሀያ ዘጠነኛ ሳምንት #በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም

ዜናዎች

ማሜሎዲ ሰንዳውንስ አጥቂውን አቡበከር ናስርን እንደለቀቀው አስታውቀዋል !

የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች እና ኮከብ ግብ አግቢ አቡበከር ናስር ወደ ደቡብ አፍሪካ.ከሁለት አመት በፊት ማምራቱ ይታወቃል ። የደቡብ አፍሪካን ሊግ እየመራ የሚገኘው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ አጥቂውን አቡበከር ናስርን እንደለቀቀው አሰልጣኝ ሩላኒ ሞክዌና አስታውቀዋል።