አንጋፋው የድሬዳዋ ስታዲየም መጫወቻ ሜዳን አለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ ሰው ሰራሽ ሳር የማልበስ ሥራ ተጠናቋል። @mayor office # Diredewa
ዜናዎች
Ethiopia storm to a 3-0 win over South Africa !
2024 FIFA U17 Women’s World Cup qualifier first-leg clash in Addis Ababa Ethiopia storm to a 3-0 win over South Africa in the early kickoff (return leg 10th Feb); winner of this tie will face Kenya next after DRC’s withdrawal. Full-time #FIFA # CAF African Womens U17 #Ethiopia U17 3 – 0 South Africa 10’Manaysh […]
የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪው- ለግብፁ ZED FC ፈርሟል!
የ2016 የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ እስከ 12ኛ ሳምንት ያሉትን ጨዋታዎች ላይ በስምንት ጎሎች የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነቱን እየመራ የሚገኘው የቅዱስጊዮርጊሱ አጥቂ አቤል ያለው የግብፅ ፕሪምየር ሊግን በ19 ነጥቦች እየመራ የሚገኘው ዜድ (ZED FC) )ክለብን በሁለት ዓመት ከስድስት ወር በሚቆይ ኮንትራት ለመጫወት ከስምምነት መድረሱን የቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ በማህበራዊ ገፁ ላይ ይፋ አድርጓል። የቅዱስጊዮርጊሱ አጥቂ አቤል ያለው ለግብፅ […]
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ሁለተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ጥር 20 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በሳምንቱ መርሃግብር በተደረጉ ጨዋታዎች አምስት በመሸናነፍ ቀሪ ሶስቱቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 18 ጎሎች በ16 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 41 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ አንድ ቀይ ካርድ ተመዝግቧል ። […]
⭕የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ሁለተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ጥር 20 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በሳምንቱ መርሃግብር በተደረጉ ጨዋታዎች አምስት በመሸናነፍ ቀሪ ሶስቱቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 18 ጎሎች በ16 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 41 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ አንድ ቀይ ካርድ ተመዝግቧል ። […]
-ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸንፈዋል!
በአስታና ካዛኪስታን በተካሄደው የአለም የቤት ውስጥ World Indoor Tour Gold ውድድር በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ ድንቅ አትሌት ድሪቤ ወልቴጄ በ4፡23.76 በሴቶች ማይል በአለም አቀፍ ደረጃ በውድድሩ አስደናቂ ድል አጨራራስ አሸንፋለች። በተጨማሪም ድሪቤን ተከትለው የኢትዮጵያ አትሌቶች እስከ አራትኛ ደረጃዎችን ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል። በወንዶች ሳሙኤል ተፈራ በ3000ሜ የቤት ውስጥ ሻምፒዮና የአመቱን ፈጣን ሰአት 7 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ ከ80 ማይክሮ […]
⭕ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና አልቢትር ባምላክ ተሰማ በአፍሪካ ዋንጫ የጥሎ ማለፉ ጨዋታ ዛሬና ነገ ተሰይመዋል!
👇 በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ብሔራዊ ቡድኗ ባይሳተፍም ኢትዮዽያን ወክለው ግን ሦስት ባለሙያዎች የሀገራችንን ስሟን በመልካም እያስጠሩ ይገኛል። ከነዚህ ባለሙያዎች መካከል የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና ስሙ በተለያዩ ሚዲያዎች በድንቅ የዳኝነት ውሳኔው እየተሞገሰ ያለው አልቢትር ባምላክ ተሰማ ናቸው። የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ የአፍሪካ ዋንጫው ቴክኒካል ጥናት ቡድን […]
በሃገራችን ስፖርት ጋዜጠኝነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የነበረው ታላቅ ሰው ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ) አረፈ !
በሃገራችን ስፖርት ጋዜጠኝነት ውስጥ ትልቅ ቦታ የነበረው ስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንቀሳቃሹ ቤተ መፅሐፍት ፣እግር ኳስ ተጫዋች ፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ(ሊብሮ) ማረፉን ሰማን። ገነነ ከቅርብ ወራቶች በፊት ከህመሙ ጋር በተያያዘ እግሩን ማጣቱ ቢሰማም ከህመሙ ጋር ትግል እያደረገ ባለበት ሰዓት ዛሬ ጥር 14 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት ላይ ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። ስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንቀሳቃሹ […]
#ታዳጊዎቹ የዓለም ዋንጫ ማለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል! #Full-time
ለዓለም ዋንጫ ለማለፍ እጅግ የቀረበ ዕድል የነበራቸው ታዳጊዎቹ የዓለም ዋንጫ ማለፍ ሳይችሉ ቀርተዋል! #Full-time U20 Women’s World Cup Qualification Africa Ethiopia 1 – 0 Morocco Tsehaynesh jula (Agg 1- 2 ) Abebe Bikila Stadium @Tikvah IMAGES በቴሌግራም :- https://t.me/Ethio_Kickoff በኢንስታግራም ገጻችንን :- https://www.instagram.com/ethio_kick ድረ ገጻችንን :- https://ethio-kickoff.com
ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ- በአፍሪካ ዋንጫ
ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል አርቢትር ባምላክ ተሰማ በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር የምሽቱ ጠንካራ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ ቱኒዚያ ከማሊ ጋር እያደረጉ የሚገኙትን ፍልሚያ አራተኛ ዳኛ ሆነው በረዳትነት እየተሳተፉ ይገኛል። የመሃል ሜዳውን ዋና ዳኛ ጋናዊው ዳንኤል ላርይ እየመሩት ይገኛል ጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ በ1ለ1 አቻ ውጤት ቡድኑቹ ወደ እረፍት አምርተዋል። በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ባምላክ ተሰማ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ዛምቢያ ፈጣን […]