አትሌቲክስ ዜናዎች

#የ44ኛው የአለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን ዛሬ አሸኛኘት ተደረገለት!

በአውስትራሊያ – ባትረስ ከተማ እ.አ.አ ፌብሪዋሪ 18/2023 በሚካሄደው የአለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ላይ 14 ወንድና 14 ሴት አትሌቶች ከነተጠባባቂዎች በ40ኛው የጃን ሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ተመልምለው ሆቴል ገብተው ልምምድ ሲያደርጉ ቆይተዋል። አሸኛኘቱ ዛሬ በተከናወነ መርኃ ግብር በስዊስ ኢን ኔክሰስ ሆቴል በድምቀት ተካሂዷል። አትሌቶች የኢትዮጵያ መታወቂያ የሆነውን ሰንደቅ አላማ በአደራ ተረክበዋል።

አትሌቲክስ ዜናዎች

#ኢትዮዽያዊያን አትሌቶች አሸንፈዋል!

በፈረንሳይ ደ ሞንዴቪል ዛሬ በተካሄደው የቤት ውስጥ የ 1500ሜትር የአትሌቲክስ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ 4ኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉዋል። በውድድሩ አያል ዳኛቸው 4:11:00 በመሮጥ ቀዳሚ ስትሆን ፣ትግስት ከተማ ሁለተኛ ሲንቦ 3ኛ እንዲሁም ትዕግስ 4ኛ ሆነው ውድድራቸውን ጨርሰዋል። በተመሳሳይ በፖላንድ ኦርለን ኮፐርኒከስ ዋንጫ የአለም አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ውድድር በ3000ሜ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ አራተኛ ተከታትለው […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

# ከዕድሜ ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ከ250 በላይ አትሌቶችን ማገዱን አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ

  #ከመነሻው ይሄ ስህተት እንዲከሰት መንገዱን የከፈተው ራሱ ፌዴሬሽኑ መጠየቅ ይኖርበታል! 👇   ከጥር 23 -28/2015 ዓ.ም በአሰላ አረንጓዴው ስቴድዮም እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 አመት በታች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ከእድሜ ተገቢነት ጋር በተያያዘ ከዕድሜ በላይ ሆነው የተገኙ አትሌቶችን በሠነድ እና በአካላዊ ምርመራ መሠረት ከውድድር ውጭ መሆናቸውን የኢትዮዽያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ይፋ ማድረጉን ዛሬ አሳውቋል።     […]

አትሌቲክስ

ኢትዮጵያዊው የ17 ዓመት ታዳጊ አሸንፏል !

በጀርመን -ካርልስሩሄ በተካሄደው የአለም የቤት ውስጥ የ3000ሜትር የአትሌቲክስ ውድድር ኢትዮዽያዊው አብዲሳ ፈይዛ የተባላው የ17አመት ታዳጊ የመጀመርያውን የቤት ውስጥ ውድድር በ7፡40.35 በቀዳሚነት አሸንፏል። መረጃ በቴሌግራም :- https://t.me/Ethio_Kickoff በኢንስታግራም ገጻችንን :- https://www.instagram.com/ethio_kick ድረ ገጻችንን :- https://ethio-kickoff.com

አትሌቲክስ

በፌዴሬሽን ፕሬዝደንትና በረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የተመራው ልዑካን ቡድን መቐለ ደርሰዋል!

From Abdu Muhammed በረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት መካከል የፌዴሬሽኑ ም/ል ፕሬዝደንት ወ/ሮ አበባ ዮሴፍ ፣ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና አቃቤ ነዋዩ አቶ ተፈራ ሞላ፣ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ወ/ሮ ሳራ ሃሰን ፣ ወ/ሮ ፎዚያ ኢድሪስ ፣ አትሌት መሠለች መልካሙና ዶ/ር ተስፋዬ አስገዶም እንዲሁም የጽ/ቤት ተወካዩ አቶ […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

” ለንደን የመጣሁት ለማሸነፍ ነው “አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እሁድ ከሚደረገው የለንደን ማራቶን አስቀድሞ በሰጠው አስተያየት አሁንም የረጅም ርቀት ታላቁ አትሌት መሆኑን ገልጿል። የ 40ዓመቱ ታሪክ አይሽሬው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ሶስት የኦሎምፒክ ወርቅ ሜዳሊያ ፣ 17 የሀገር አቋራጭ ክብሮች እንዲሁም የ 5,000 እና 10,000ሜትር ሪከርድን ለአስራ አምሰት እና አስራ ስድስት ዓመታት የግሉ አድርጎ አቆይቷል።   ” ራሴን ከኪፕ ቾጌ ጋር ማፎካከር […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

ኢትዮጵያዊቷ ለተሰንበት ግደይ የቫሌንሺያን ግማሽ ማራቶን አዲስ ክብረወሰን በመስበር አሸነፈች!

  From Abdu Muhammed በጉጉት ሲጠበቅ በነበረው የቫሌንሽያ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ለተሰንበት ግደይ በ62:50 በሆነ ሰዓት አዲስ የዓለም ክብረወሰን በመስበር አሸንፋለች። የ23 ዓመቷ ድንቅ እና ውጤታማ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በቫሌንሽያ ግማሽ ማራቶን በርቀቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በመሮጥ አዲስ ታሪክ ሰርታለች። የዓለማችን የ5000 ሜትር እና የ10,000 ሜትር በለሪከርድ ለተሰንበት ግደይ የቫሌኒሽያውን ግማሽ ማራቶን በ 01 : 02 […]

Kenenisa2021
አትሌቲክስ ዜናዎች

ጀግኛው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ የበርሊን ማራቶን ላይ ታሪክ ለመስራት ተዘጋጅቷል!!

ተጠባቂው የበርሊን ማራቶን መስከረም 16/ 2014 ይካሄዳል። የ39 አመቱ ቀነኒሳ በቀለን እእአ ከ2019 ጀምሮ በማሰልጠን ላይ የሚገኙት ሀጂ አዴሎ የቀነኒሳን ብቃት ከባለፈው የበርሊን ማራቶን ጋር አነጻጽረው አሁን በጣም በተሻለ ብቃት ላይ እንደሆነና ክብረ ወሰን ለማሻሻልም የሚያስችል አቋም ላይ እንደሆነ ተናግረዋል። ቀነኒሳ እእአ በ2019 በተካፈለበት ማራቶን በኬኒያዊው ኢሉድ ኪፕቾጊ የተያዘዉን ክብረወሰን ለጥቂት (ለሁለት ሰከንድ) ሳይሰብረው መቅረቱ […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

– በቶኪዮ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድኑ በመዝጊያው ስነስርዓት በባህል ልብስ በዛ ብሎ ታይተዋል ! – መቼ ይገባሉ ? አቀባበል ? እነማን ነበሩ? ከ250 ሚሊየን ብር በጀት ሆኗል ?

  የቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ በደማቅ የመዝጊያ ስነ-ስርአት ተጠናቋል። በ2020 የቶክዮ የመዝጊያ ስነ-ስርአት ሲጠናቀቅም በመክፈቻው ላይ ያልታየው  በመዝጊያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ  የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ  የልዑካን ቡድን በባህል ልብስ በስታዲየም ውስጥ በዛ ብሎ ታይል።  ኢትዮዽያ በቶኪዮ ኦሎምፒክ በ4 ስፖርቶች ያገኘችው 4 ሜዳሊያዎች ብቻ ነበር (1 ወርቅ ፤ 1 ብርና ሁለት የነሐስ ሜዳሊያዎች) ከአፍሪካ 3ኛ ከዓለም 56ኛ ደረጃ አጠናቃለች። […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

አትሌት ሀብታም በ800 ሜትር የዲፕሎማ ተሸላሚ ሆናለች !

በቶኪዮ ኦሎምፒክ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 800 ሜትር ለፍፃሜው የበቃችው አትሌት ሀብታም አለሙ ፍፃሜውን በ 1:57.56 በስድስተኛ ደረጃ  ጨርሳለች ። አትሌት ሀብታም የአመቱን ምርጥ ሰዓቷን ማስመዝገብም ችላለች። ርቀቱን በትውልድ ሱዳናዊት በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው የ19 ዓመቷ አቲንግ ሙ 1:55 .21 በሆነ  ምርጥ  ሰዓት አሻሽላ በቀዳሚነት አሸንፋለች።  ሀብታም አለሙ በ800 ሜትር ያሳየችው ጥረት በርቺ ልትባል ይገባል። አትሌት ሀብታም […]