ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች የጨዋታ ሪፖርት

” ያስቆጠርኳቸው ጎሎች ለአድዋ መታሰቢያ ይሁንልኝ” አቡበከር ናስር

በአድዋ የድል ቀን በተካሄዱት የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ የቤትኪንግ ሁለት ጨዋታዎች ኢትዮዽያ ቡና ወልቂጤ ከተማን አቡበከር ናስር ሁለት ጎሎች አሸንፏል።ኢትዮጵያ ቡናው ድንቅ አጥቂ በአቡበከር ናስርም በቅዱስ ጊዮርጊሱ ጌታነህ ከበደ 2009 ዓ.ም በ25 ጎል የተያዘውን ሪከርድ ለመስበር ተቃርቧል። በ 19 ጎሎቸ ሊጉን የጎል ደረጃ እየመራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቡናው ድንቅ አጥቂ በአቡበከር ናስር ከጨዋታው በኋላ ከስፖርት ስፖርት ጋር […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

” በጨዋታች ላይ ስሜታዊ እሆናለው :ነገር ግን አሰልጣኜ እየቀየረኝ ነው” ወሰኑ ዓሊ

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ተጋጣሚውን ሲዳማ ቡናን 2 ለ 1 አሸንፎ ተጠናቋል።በጨዋታው ለባህርዳር ከተማ ወሰኑ ዓሊ የማሸነፊያነቷን ጎል አስቆጥሯል። ወሰኑ ከጨዋታው በኋላ ከሱፐርስፖርት ጋር ቆይታ አድርጓል። ከረጅም ጊዜ በኃላ ወደ ጎል በመምጣቱ የተሰማውን ስሜት በመግለፅ ወሰኑ ይጀመራል ” በጣም ደስ ይላል ። ምክንያቱም ቡድናችን በተደጋጋሚ ያገኛቸውን ዕድሎች ያለጠቀም ችግር ነበረብን […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ በሁለት ቀን ጨዋታዎች አስር ጎሎች ተቆጥረዋል

የ14ኛው ሳምንት የሁለተኛ ዙር የሁለተኛው ቀን የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሁለት ቀን አስር ጨዋታዎች ተቆጥረዋል።አስገራሚ የቤትኪንግ ውጤቶች የተሰተናገዱበት የዛሬው ጨዋታ ረፋድ ላይ አዳማ ከተማ ጅማ አባጅፋርን ሁለት ለአንድ እንዲሁም የከሰአቱን ጨዋታ ደግሞ ወላይታ ድቻ ሀዲያ ሆሳዕናን ሁለት ለባዶ አሸንፈው ለዋንጫ ፍክክር የሚጓዙትን ሀዲያን አስደንግጠዋል።የሁለተኛ ዙር የ14ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገም የሚካሄዱ ሲሆን ረፋድ ላይ ወልቂጤ ከተማ […]

ትውልደ ኢትዮጵያውያን

ትውልደ ኢትዮጵያዊ ታዳጊ- በሊቨርፑል ስኬታማ ጊዜን እያሰለፈ ይገኛል !

ከለምለሚቱ የኢትዮጵያ ምድር በከንባታ ጠንባሮ ተወልዶ ከታላቅ ወንድሙ መለሰ ጋር እድገቱን በጀርመን ያደረገው ትውልድ ኢትዮጵያዊ መልካሙ ፍራውንዶርፍ ለሊቨርፑል በፈረንጆቹ 2020ዓ/ም መፈረሙ ይታወሳል።ትውልደ ኢትዮጵያዊ መልካሙ በሳምንቱ መጨረሻ ሊቨርፑል ከኤቨርተን ባደረገው ከ18 ዓመት በታች የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገና ጨዋታው እንደተጀመረ በ1ኛው ደቂቃ ጎል ማስቆጠር ሲችል በጨዋታው ሊቨርፑል 2 ለ 1 አሸንፎ ወጥቷል።ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ መልካሙ ፍራውንዶርፍ በሊቨርፑል […]

Uncategorized

“እጄን ደረቴ ላይ ማድረጌ የጃኖ ምልክቱ ሲሆን የእጄ ሰላምታው ደግሞ የፋሲል ሰራዊቱ ነው : የጎሏ መታሰቢያነት ከቀናት በፊት በሞት ለተለየው ለዓያቴ ይሁንልኝ ” ያሬድ ባዬ ( ፋሲል ከነማ )

ከ14ኛው ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታዎች አንዱ የነበረውና ዛሬ የተደረገው የሊጉ መሪ ፋሲል ከነማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ሲሆን በጨዋታው የመጠናቀቂያና የመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች የተገኘውን የፍፁም ቅጣት ምት ወደ ጎል የለወጠው ያሬድ ባዬ ከጨዋታው በኃላ ከኢትዮኪክ ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።በቅድሚያ ለያሬድ ጎሏን በማስቆጠሩ የተሰማውን ደስታ እንደገልፅልን ለጠየቅነው ” በጣም ትልቅ የደስታ ስሜት ነው የተሰማኝ። ከጨዋታው ትልቅ ግምት መሠጠትና የቅዱስ […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

ዓፄዎቹ መሪነታቸውን ተቀዳጅተዋል !

የ14ኛወ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ቀን ዛሬ በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች አምስት ጎሎች ተቆጥረዋል።በረፈድ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ከሰበታ ከተማ በ2 ለ2 የአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ ከሰአት የተካሄደው ጨዋታ የሊጉ መሪ ፋሲል ከነማ ጨዋታው ሊጠናቀቅ በጭማሪ ደቂቃዎች ባገኙት ፍፁም ቅጣት ምት ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፈው ወጥተዋል።

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የቤትኪንግ ሊግ – የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ – የሁለተኛ ዙር14ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል .የመጀመሪያው አጋማሽ አራት ግቦችን አሰተናግድዋል ። ሰበታ ከተማ በፍፁም ገብረማርያም በ10ኛው ደቂቃ ላይ ቀዳሚውን ጎል አስቆጥሮል ።  ድሬዎችም በ23ኛው ደቂቃ ላይ በጁኒያስ ናንጄቦ አቻ ሆነዋል ።  ፍፁም በ38ኛው ደቂቃ ላይ ሰበታን መሪ ቢያደረግም  ድሬዎች 41ኛው ደቂቃ በሄኖክ ኢሳያስ አቻ ሆነው ጨዋታው ተጠናቋል […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

በስዊድን ሊግ የሚጫወተው ቢኒያም በላይ በግል ጉዳይ ኢትዮዽያ ይገኛል !

ለስዊዲኑ ኡሚያ ኤፍ ሲ ክለብ የመስመር ተጨዋች የነበረው ኢትዮዽያዊው ቢኒያም በላይ በግል ጉዳይ በአሁን ሰአት በኢትዮጵያ እንደሚገኝ መረጃዎች አመልክተዋል። በስዊዲን Superettan የክለቦች ውድድር ላይ ለክለቡ ኡሚያ ኤፍ ሲ ከኮሮና እረፍት መልስ ሊጉ ሲጀመር በተደጋጋሚ የጨዋታው ኮከብ በሚል ሽልማት ያገኘውና በጥሩ አቋም ላይ ይገኝ የነበረው ቢኒያም በላይ በአሁኑ ሰአት በአገር ቤት እንደሚገኝ ምንጮች ጠቁመዋል። የኡሚያ የመስመር […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የዝውውር ➖መረጃዎች

ወልቂጤ ከተማ የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በ17 ጎሎች እየመራ የሚገኘውና የኢትዮዽያ ቡናው የአቡበክር ናስር እንዲሁም የኢትዮዽያ ቡናው ተከላካይ የሬድዋን ናስር ወንድም የሆነው የአማካይ ተጨዋችጅብሪል ናስርን ከሰበታ ከተማ ወጀ ወልቂጤ ከተማን ተቀላቅለዋል። የፊታችን ማክሰኞ ጅብሪል ለአዲሱ ክለቡ የሚሰለፍ ወልቂጤ ከተማ ከ ኢትዮዽያ ቡና የሚካሄደው ጨዋታ ሶስስቱን ወንድማማቾች በአንድ የጨዋታ መስክ ይታዮም ሆናል ። ቅዱስ ጊዮርጊስ በቅዱስ ጊዮርጊስ […]

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዜናዎች

ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተጨዋቾች በዋልያዎቹ ለመካተት ጥያቄዎችን ማቅረብ ቀጥለዋል

በእስራኤል ፕሪሚየር ሊግ ከተሳካለቸው ተጨዋቾች ተርታ የሚመደበው እና በጎንደር ቋራ የተወለደው ትውልደ ኢትዮጵያዊው ስንታየሁ ሳልልህ ከእስራኤል ይልቅ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጫወት ፍላጎቱ ከፍተኛ መሆንኑ ለኢትዮ-ኪክ በተደጋገሚ ገልጿል። ተጨዋቹ በቀጣይ በኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን የመካተት ፍላጎቱን በከፍተኛ ተስፋ አስምሮበታል።አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከሶስት ወር በኃላ ከማዳጋስጋር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የአገር ውስጥ ሊግ ቀጣይ ከተማ በሚካሄድት […]