ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የ2013 የኮከቦች ምርጫ በስድሰት ዘርፎች መዘጋጀቱ ተሠማ! – የስፓርት ቤተሰቡም በምርጫው ይሳተፋል !

የ2013 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ሊጠናቀቅ የአንድ ወር ጊዜ ብቻ ቀርቶታል። የመጨረሻው ምዕራፍ በሀዋሳ ለመጀመር ሰአታት በቀረው የቤትኪንግ ውድድር ጋር በተያያዘ እንደተሰማው በዘንድሮው የ2013 በ6 ዘርፎች  የኮከቦች  ምርጫ በእግርኳስ  መዘጋጀቱ ተሰምቷል። እንደሚታወሰው የዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከተለመደው የደርሶ መልስ አካሄድ በተለየ መልኩ ቡድኖች በተመረጡ በአምስቱ ከተሞች ጨዋታዎችን እንዲያደርጉ በተወሰነው መሠረት በአዲስ አበባ ስታዲየም […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻው ምዕራፍ ነገ ሐዋሳ ላይ ይጀመራል! ➖ የተመልካች ቁጥር ?

የ2013 የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በኮቪድ ምክንያት በተለያዪ ከተሞች አየተዘዋወሩ እንዲደረጉ በሚል በተመረጡ አምስት ከተሞች ሲካሄድ ቆይቶ የፍፃሜ ምህራፍ ላይ ደርሷል።  የመጨረሻው የውድድሩ አዘጋጅ ከተማ ሀዋሳም  እንግዶቿን ለአንድ ወር ለማሰተናገድ ዝግጁ ሆናልች ። ተሳታፊ ክለቦች አብዛኞቹ ቡድኖችም ከቀናት በፊት ሐዋሳ የደረሱ ሲሆኑ ከክለባቸው ጋር በተከሰቱ ቅራኔዎች ምክንያት ተጠቃለው ሙሉ ለሙሉ ሆቴል ያልገቡ ተጨዋቾች እንዳሉም […]

ዜናዎች

“ቡድናችንን አሸናፊ ለማድረግ በርትተን እየሰራን ነው፣ በቀጣይ ጨዋታዎችም ጠንክረን እንሰራለን ብዬ አስባለሁ “-ቸርነት ጉግሳ

በዘንድሮው የ2013 የቤትኪንግ ውድድር ላይ በችሎታቸው እና በፈጣን የኳስ ክዕሎቱ የእግር ኳስ አፍቃሪያንን እያዝናኑ ካሉ ወጣት ተጨዋቾች መሀል የወላይታ ድቻው ቸርነት ጉግሳ አንዱ ነው።የጦና ንቦች ቸርነት ጉግሳ በመስመር በኩል በአብዛኛው የተቃራኒ ቡድን ተከላካዮችን ለማለፍ የሚሰራቸው አብዶዎች ልዮ ናቸው። በተለይም በቡድኑ ውስጥ ከጎል አዳኙ እና ከአጥቂው ስንታየሁ ጋር ያላቸው ጥምረት የተሳካ ነው። ከዚህ በተጨማሪም በዛው በቡድኑ […]

Kenenisa Bekele
English

Ethiopian Olympic Committee assured Kenenisa Bekele will be in the Tokyo Olympics !

The Ethiopian Olympic Committee president, Dr. Asheber W / Giorgis,  have just confirmed  yesterday on press conference, that  “Our main demand is to achieve results that will raise the flag of our country. So that we will not allow successful athletes to be excluded from the team. Kenenisa Bekele  will be participating in the Tokyo […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

” አዎ ለምን አይከፋኝም ፣ በጣም ነው የከፋኝ ! እንደውም የአለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባንዲራ ወክዬ በግሌ መሮጥ የሚል ሃሳብ ነበረኝ” – አትሌት ቀነኒሳ በቀለ 

ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያን  የሚወክሉ አትሌቶችን ለመለየት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን  የማራቶን ማጣሪያ መነሻውን ሰበታ ከተማ በማድረግ 35 ኪ.ሜ ማዘጋጀቱ  ይታውሳል።   አትሌት ቀነኒሳ በቀለ  ፌዴሬሽኑ ያቅረብውን  መሰፈርት በደብዳቤ በመቃወም  ከቀናት በፊት ማሳወቁም እንዲሁ ይታወሳል። የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴም ትላንት ቀነኒሳ በቶኪዮ ኦሎምፒክ ይሳተፋል በማለት  አሳውቋል። በአንፃሩ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ዛሬው ከስፖርት ዞን  የስፖርት ፕሮግራም ላይ ከጋዜጠኛ ሰኢድ ኪያር […]

Kenenisa Bekele
አትሌቲክስ ዜናዎች

” ቀነኒሳ በቀለ በኦሎፒክ ይሳተፋል ፣ ምንም ሳይረበሽ ልምምዱን ጠንክሮ ይሰራ”- ዶ/ር አሸብር ወ/ጊዮርጊስ

  የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቶኪዮ ኦሎምፒክ በማራቶን ኢትዮዽያን የሚወክሉ አትሌቶችን  ለመምረጥ ከቀናት በፊት በሰበታ የ35 ኪ.ሜ ውድድር አዘጋጅቶ በሁለቱም ፆታ መምረጡ ይታወሳል።በአንፃሩ በማራቶን ፈጣን ሰዓት ያለው የአለም ሻምፒዮኑ ቀነኒሳ በቀለ በውድድሩ ባለመሳተፉ በኢትዮዽያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ግልጽ ባልሆነ የውድድር መሥፈርት ከቶኪዮ ኦሎምፒክ የተገለለ መሥሎ የነበረ ቢመስልም ዛሬ ቀነኒሳ በቀለ በቶኪዮ ኦሎምፒክ እንደሚሳተፉ ታውቋል። የአኖካ አዲሱ ፕሬደዛንት […]

ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“ለድሬደዋ ደጋፊዎቻችን የሚገባቸውን ውጤት እየሠጠናቸው አይደለም፤ ነገር ግን በቀሩት ጨዋታዎች ለመስጠት በሚገባ እየሠራን ነው ” ➖ፍሬዘር ካሳ (ድሬዳዋ ከተማ )

የድሬዳዋ ከተማው የመሀል ተከላካይ ፍሬዘር ካሳ በድሬዳዋ ከ17ኛው ሳምንት እሰከ 21ኛው ሳምንት ሲካሄድ በነበረው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ድንቅ እንቅስቃሴ ሲያሳዩ ከነበሩ ተጨዋቾች አንዱ ነው ።ፍሬዘር በቅ/ዮርጊስ ክለብ ከታዳጊ ቡድን ተነስቶ እስከ ዋናው ቡድን ድረስ  የተጫወተ ሲሆን ለኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ብሔራዊ ቡድንም መጫወቱ መቻሉ የሚታወስ ነው፡፡ በ2012 ዓ.ም ደግሞ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ  ወደ ድሬ ከተማ የተቀላቀለ ሲሆን […]

አትሌቲክስ ዜናዎች

አትሌት ቀነኒሳ ያልተገኘበት ለቶኪዮ የማራቶን ምርጫ ውድድር ተካሄደ !

ለቶኪዮ 2020 በማራቶን ሀገራችንን የሚወክሉ አትሌቶችን ለመምረጥ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያዘጋጀው የማጣሪያ ውድድር ዛሬ ማለዳ በሰበታ ጎዳናዎች ተካሄዶ በሴቶትች አትሌት ትዕግስት ግርማ በወንዶች አትሌት ሹራ ቂጣታ ቀዳሚ ሆነው አሸንፈዋል። ውጤቶቹ :- በሴቶች 1ኛ ትዕግስት ግርማ 1:59:23 2ኛ ብርሀኔ ዲባባ 1:59:45 3ኛ ሮዛ ደረጄ 2:00:16 4ኛ ዘይነባ ይመር 2:03:41 5ኛ ሩቲ አጋ 2:04:28 በወንዶች 1ኛ ሹራ […]

አፍሪካ ዜናዎች

ለቶኪዮ ኦሎምፒክ ምርጫ አወዛጋቢው የማራቶን ማጣሪያ ነገ ይካሄዳል ! ➖ አትሌት ቀነኒሳ ከውድድሩ ራሱን እንዳገለለ ይገኛል !

  የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፀሚ ኮሚቴ ሚያዝያ 19 /2013 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለቶኪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ የማራቶን አትሌቶች በትሪያል መምረጥ አስፈላጊ ነው በሚል ውሳኔ ማስተላለፉ ይታወሳል። በውሳኔው መሠረት ነገ ቅዳሜ 23/ 2013 ጠዋት 12 :00 ለቶኪዮ የአትሌቶች ምርጫ ለማካሄድ ትሪያል ውድድር በሰበታ ከተማ ለማካሄድ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን   በወንዶች አትሌት ቀነኒሳ ጨምሮ 12 አትሌቶችን  እንዲሁም በሴቶች […]

ዜናዎች

” የተለየ ጥፋት አልነበረም፣ አምሽተን ስለገባን ነው ፣ ቢሆንም የጥፋተኝነት ስሜት የተሰማኝ እና ፍጹም የተፀፀትኩ መሆኔን እገልፃለሁ ” – አስቻለው ታመነ

   የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፓርት ክለብ ፕሬዚዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከቀናት በፊት በቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ውስጥ ወሳኝ የሆኑት ተጨዋቾች ጌታነህ ከበደ፣ አስቻለው ታመነ፣ ጋዲሳ መብራቴ እና ሙሉዓለም መስፍን ላይ አስደንጋጭ የዲሲፒሊን ግድፈት ፈፅመዋል በሚል በተጨዋቾቹ ላይ የተወሰደውን እርምጃ ለክለቡ ድምፅ ” ለምንግዜውም ልሳን ጊዮርጊስ* የሬድዮ ፕሮግራም ላይ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል።  በወቅቱ አቶ አብነት እንደተናገሩት የክለቡ ስራ […]