አፍሪካ ዜናዎች

ከንአን ማርከነህ ከክለቡ ጋር ያለውን ውል ቀዷል!

በሊቢያ ሊግ ተሳታፊ ለሆነው አል መዲና ትሪፖሊ እግር ኳስ ክለብ የሚጫወተው ኢትዮጵያዊው የፊት መስመር ተጫዋች ከንአን ማርከነህ ከክለቡ ጋር ያለውን ውሉን መቅደዱና መለያየቱን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለኢትዮ ኪክ መረጃውን ጠቁመዋል ። የከንአን ማርከነህ ክለብ አል መዲ ቱንዚያዊውን አሰልጣኝ አሰናብቶ አዲስ ግብፃዊ አሰልጣኝ መቅጠሩ ተከትሎ አዲሱ አሰልጣኝ ሦስት አፍሪካውያን ተጨዋቾች ወደ ክለቡ ማስፈረማቸው ሲሰማ አዲሱ […]

ዜናዎች

ሉሲዎቹ በየካቲት ወር አራት ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች ያከናውናሉ !

በአሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድ የሚመራው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በ2026 የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ማጣርያ የመጀመርያ ዙር የደርሶ መልስ ጨዋታ ከዩጋንዳ ጋር የካቲት 14 እና የካቲት 19 የሚያከናውን ሲሆን ለማጣርያ ጨዋታዎቹ ዝግጅት እንዲረዳ ከጅቡቲ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ጋር በመጪው የካቲት 5 እና የካቲት 9 በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደርጋሉ። የሴቶች ብሔራዊ ቡድናችን ለተጫዋቾች […]

ዜናዎች

“አቡበከር ናስር የት እንዳለ አላውቅም። ለሁለት ሳምንታት አላየሁትም የልምምድ ቦታ ላይ መገኘት አቁሟል”አሰልጣኝ ጋቪን ሀንት

  ኢትዮጵያዊው የፊት መስመር አጥቂ አቡበከር ናስር የደቡብ አፍሪካውን ክለብ ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ ከወራቶችበፊት መቀላቀሉን ይታወሳል። ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ አቡበከር ናስርን ለአንድ የውድድር አመት ካስፈረመ ከወራቶች ቆይታ በኃላ የሱፐር ስፖርት ዩናይትድ አሰልጣኝ ጋቪን ሀንት አቡበከር ናስር የት እንዳለ አላውቅም በማለት በይፋ ተናግረዋል:: አሰልጣኝ ጋቪን ሀንት ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ አርብ ዕለት በፖሎክዋን ሲቲ ከተሸነፈ በኋላ ለ […]

ዜናዎች

ጋቶች ፓኖም ለኢራቅ ስታር የኒውሮዝ ስፖርት ክለብ ፈረመ

  ኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም ከትላንት በስቲያ ወደ ኢራቅ ማቅናቱን መዘገባችን ይታወሳል:: የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና፣ ወላይታ ድቻ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ መቐለ 70 እንደርታ፣ ፋሲል ከነማ እንዲሁም በራሽያ እና ግብፅ ሊግ የተጫወተው እና በዘንድሮ ዓመት በኢትዮጵያ መድን መለያ ያየነው አመለ ሸጋው ጋቶች ፓኖም የኢራቅ ስታር ሊግ የኒውሮዝ ስፖርት ክለብ የ2024-2025 በአንድ አመት ውል ፈርሟል:: ኒውሮዝ ስፖርት ክለብ […]

አፍሪካ ዜናዎች

ጎፈሬ እና ኖቫ ኮኔክሽንስ ውላቸውን አራዘሙ !

የስፖርት ትጥቅ ብራንድ ጎፈሬ ከሀገር አልፎ በመላው ዓለም ምርቶቹን ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል። ጎፈሬ በአጋርነት ከሀገር ውጪ አብሯቸው ከሚሰራቸው ታላላቅ ተቋማት መካከል በሀገረ አሜሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን የሚያሳትፈው ግራንድ አፍሪካ ረን እንዲሁም ለሀገራቸው ታላላቅ ገድሎችን ለፈፀሙ የሀገር ባለውለታዎች እውቅና የሚሰጠው ኢምፓክት አዋርድ ዝግጅቶችን ከሚያዘጋጀው ኖቫ ኮኔክሽንስ ጋር ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ዓመታት የሰራ ሲሆን አሁንም ከተቋሙ […]

ዜናዎች

ከግብፁ ክለብ ጋር የተለያየው ሄኖክ የግብፁ ክለብ ላይ ለፊፋ ክስ መስርቷል! ⭕️ሄኖክ በደቡብ አፍሪካው Cape Town Spurs እና በኢራቁ Al karkh ክለቦች ጋር አዲስ መረጃ

  የመስመር ተከላካዩ ሄኖክ አዱኛ ለግብፅ ክለብ ሃራስ ኤል ሁዶድ ከሦስት ወራቶች በፊት የሁለት ዓመት ፊርማውን በማኖር ለስድስት አመታት ከቆየበት የፈረሰኞቹ ቤት ወደ ግብጹ ክለብ ቢያቀናም ነገሮች እንደታሰቡት ሳይሆን ሄኖክ ከክለቡ ጋር ተለያይቶ ኢትዮጵያ መገኘቱን ትላንት መዘገባችን ይታወሳል:: ኢትዮኪክ ለእናንተ ለአንባቢያን በገባንላችሁ ቃል መሠረት ሄኖክን ከክለቡ መለያቱን ተከትሎ መረጃውን የበለጠ ለማጣራት እንደምንጥር በገባነው ቃል መሠረት […]

ዜናዎች

– ስሑል ሽረ እና ቦዲቲ ከተማ ወደ ሦስተኛ ዙር የተሸጋገሩ 10ኛ እና 11ኛ ቡድኖች ሆነዋል።

የኢትዮጵያ ዋንጫ የዛሬ ከሰአት ጨዋታ ውጤቶች :- 2ኛ ዙር 10ኛ እና 11ኛ ጨዋታ ውጤቶች ኢትዮጵያ ቡና 1-2 ስሑል ሽረ 79′ ኩንኩን ሃፊዝ 45+2′ ብሩክ ሐዱሽ 74′ ሄኖክ ተወልደ አዳማ ከተማ 1-1 ቦዲቲ ከተማ 9′ አብዱልፈታ ሰፋ / 89′ ደሳለኝ ሀሜ በመለያ ምቶች ቦዲቲ ከተማ 4-2 አሸንፏል። – ስሑል ሽረ እና ቦዲቲ ከተማ ወደ ሦስተኛ ዙር […]

English ዜናዎች

መቻል እና ነገሌ አርሲ ወደ 3ኛ ዙር ያለፉ ስምንተኛ እና ዘጠነኛ ክለቦች ሆነዋል!

መቻል እና ነገሌ አርሲ ወደ 3ኛ ዙር ያለፉ ስምንተኛ እና ዘጠነኛ ክለቦች ሆነዋል! የኢትዮጵያ ዋንጫ 2ኛ ዙር 8ኛ እና 9ኛ ጨዋታ ውጤቶች መቻል 4-0 አዲስ አበባ ከተማ 23′ 43′ 72′ ሽመልስ በቀለ 40′ አስቻለው ታመነ (ፍ) ደሴ ከተማ 0-4 ነገሌ አርሲ 14′ 73′ ምስጋናው መላኩ 25′ ፍፁም ተ/ማርያም 27′ አሸናፊ በቀለ * መቻል እና ነገሌ […]

ዜናዎች

ሲዳማ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ክለብ ሆኗል!

ሲዳማ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ክለብ ሆኗል! የኢትዮጵያ ዋንጫ 2ኛ ዙር ሰባተኛ ጨዋታ ውጤት ሲዳማ ቡና 2-2 ሶሎዳ ዓድዋ 7′ ሳሙኤል ሳሊሶ / 75′ መሐሪ አምሐ 20′ ሀብታሙ ታደሰ / 90′ ከድር ሳሌህ * ሲዳማ ቡና በመለያ ምቶች 5-4 አሸንፎ ወደ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ቡድን ሆኗል።

ዜናዎች

ሄኖክ አዱኛ(አላባ) ከግብፁ ክለብ ጋር መለያየቱ ተሰምቷል?

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በፈረሰኞቹ ቤት ለስድስት አመታት ድንቅ ጊዜን ካሳለፈ በኃላ በዘንድሮው አመት ወደ ግብፅ ተጉዞ በግብፅ ሊግ ሃራስ ኤል ሁዶድ ክለብ ወራቶች የቆየው የቀኝ መስመር ተከላካዮ ሄኖክ አዱኛ(አላባ) ከግብፅ በሚወጡ ዜናዎች  ከክለቡ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተሰምቷል:: የቀድሞው የሀላባ ከተማ , ድሬደዋ ከተማ, ጅማ አባጅፋር , ቅ/ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀኝ መስመር ተጨዋች በዘንድሮው […]