አትሌቲክስ ዜናዎች

ኢትዮጵያዊውያን አትሌቶች የኒውዮርክ ማራቶንን አሸነፈዋል !

Hellen Obiri  and Letensebet Gidey
👇
ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ በአሜሪካ ኒውዮርክ ማራቶን 2:04:56 የቦታውን ሪከርድ በመስበር ሲያሸንፍ በሴቶች ኬኒያዊቷ ኦብሪ አንደኛ ኢትዮጵያዊቷ ድንቅ አትሌት ለተሰንበት ግደይ ሁለተኛ ሆናለች።
@2023 New York marathon.
Men’s
1.Tamirat Tola 2:04:58
2.Albert Korir 2:06:57
3.Shura Kitata 2:07:11
Women’s Results
1.Hellen Obiri 2:27:23
2.Letensebet Gidey 2:27:29
3.Sharon Lokedi 2:27:33