ዜናዎች

የባህርዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም

የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ሶስተኛው አስተናጋጅ ከተማ ባህርዳር ከ12ኛው እስከ 16ኛው ሳምንት ጨዋታዎች የሚካዱበት የባህርዳር ኢንተርናሽናል ስታዲየም በቀጣይ ሳምንት ውድድሮችን ለማካሄድ ዝግጁነቱን እጠናቆ አሁን ገፅታው ይሄንን ይመስላል ።

ቀጣይ አዘጋጅ ለውድድሩ ያመች ዘንድ ፡

6 መለማመጃ ሜዳ

1 ደረጃውን የጠበቀ ስቴዲየም

60 ደረጃቸውን የጠበቁ ምቹ ሆቴሎች አዘጋጅታለች

ባህርዳር ከተማ ሰፖርት ክለብ