ዜናዎች

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ተጠናቀዋል!

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ከህዳር 15 ጀምሮ ሲካሄዱ ቆይተው ዛሬ ተጠናቀዋል። በዚህ ዙር ተጋጣሚያቸውን ያሸነፉ ቡድኖች በ3ኛ ዙር ከታህሳስ 12-14 ባሉት ቀናት ይጫወታሉ።
⭕ሦስተኛው ዙር ጨዋታዎች
🕳ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሻሸመኔ ከተማ
🕳ባህር ዳር ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ
🕳ደብረብርሀን ከተማ ከ ፋሲል ከነማ
🕳ኮልፌ ቀራኒዮ ከ ኢትዮጵያ ቡና
🕳ነጌሌ አርሲ ከ ኢትዮጵያ መድን
🕳ሀዲያ ሆሳዕና ከ ወላይታ ድቻ
🕳ቢሾፍቱ ከተማ ከ አዳማ ከተማ
🕳ሀዋሳ ከተማ ከ መቻል