ዜናዎች

-ዋልያዎቹ ዝግጅት ጀምረዋል!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ከጊኒ ቢሳው እና ጅቡቲ ጋር ለሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ዝግጅቱን በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሜዳ ልምምድ በማከናወን ጀምሯል።