አትሌቲክስ ዜናዎች

አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ አዲስ ክብረወሰን ሰበረች!

ኢትዮዽያዊቷ ድንቅ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ በፈረንሳይ ሊቫን በተረደረገው የአለም የቤት ውስጥ በ1500 ሜትር ውድድር በኢትዮዽያዊቷ ድንቅ አትሌት ገንዘቤ ዲባባ እ.ኤ.አ. በ 2014 (በ3 55.17) ተይዞ የነበረውን አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ በ3 53.09 ሰዓት በመግባት አዲስ የዓለም የቤት ውስጥ ሪኮርድ ባለቤት ሆናለች