ዜናዎች

ቻምፒዮኖቹ ከሐዋሳ – አዲስ አበባ

May be an image of 6 people and text
ከሀዋሳ በድል የተመለሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2016 ቻምፒዮኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን ከቦሌ አየር ማረፊያ በመነሳት በክፍት አውቶቡስ በአዲስ አበባ ዋና ዋና መንገዶች በመዘዋወር ደስታውን ከደጋፊዎች ጋር ተጋርቶ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት የአሸናፊነቱን ዋንጫ በመያዝ በባንኩ ዋና መሥሪያ ቤት ተገኝቶ በዋና መሥሪያ ቤት ሠራተኞች ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።
May be an image of 4 people, crowd and text
May be an image of 8 people, crowd and text
May be an image of 5 people, road and text
May be an image of 2 people and monument
May be an image of 1 person, crowd and text
May be an image of 7 people, crowd and text
May be an image of 1 person