ዜናዎች ሲዳማ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ክለብ ሆኗል! December 29, 2024December 29, 2024EthokickComments Off on ሲዳማ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ክለብ ሆኗል! ሲዳማ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ክለብ ሆኗል! የኢትዮጵያ ዋንጫ 2ኛ ዙር ሰባተኛ ጨዋታ ውጤት ሲዳማ ቡና 2-2 ሶሎዳ ዓድዋ 7′ ሳሙኤል ሳሊሶ / 75′ መሐሪ አምሐ 20′ ሀብታሙ ታደሰ / 90′ ከድር ሳሌህ * ሲዳማ ቡና በመለያ ምቶች 5-4 አሸንፎ ወደ ሦስተኛ ዙር ያለፈ ሰባተኛው ቡድን ሆኗል።