ዜናዎች

ራምኬል ሎክ የደቡብ ሱዳኑን ኤል ሜሪክ ክለብ ፊርማውን አኑሯል!

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከወልቂጤ ከተማ ጋር ያሳለፈው የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የመስመር ተጫዋች ራምኬል ሎክ የደቡብ ሱዳኑን ኤል ሜሪክ ቤንቲዩ እግርኳስ ክለብ ጋር ለመሠጫወት ፊርማውን አኑሯል.