English ዜናዎች መቻል እና ነገሌ አርሲ ወደ 3ኛ ዙር ያለፉ ስምንተኛ እና ዘጠነኛ ክለቦች ሆነዋል! December 29, 2024December 29, 2024EthokickComments Off on መቻል እና ነገሌ አርሲ ወደ 3ኛ ዙር ያለፉ ስምንተኛ እና ዘጠነኛ ክለቦች ሆነዋል! መቻል እና ነገሌ አርሲ ወደ 3ኛ ዙር ያለፉ ስምንተኛ እና ዘጠነኛ ክለቦች ሆነዋል! የኢትዮጵያ ዋንጫ 2ኛ ዙር 8ኛ እና 9ኛ ጨዋታ ውጤቶች መቻል 4-0 አዲስ አበባ ከተማ 23′ 43′ 72′ ሽመልስ በቀለ 40′ አስቻለው ታመነ (ፍ) ደሴ ከተማ 0-4 ነገሌ አርሲ 14′ 73′ ምስጋናው መላኩ 25′ ፍፁም ተ/ማርያም 27′ አሸናፊ በቀለ * መቻል እና ነገሌ አርሲ ወደ 3ኛ ዙር ያለፉ ስምንተኛ እና ዘጠነኛ ክለቦች ሆነዋል