ዜናዎች የ2013 ሊጎች እና ውድድሮች

#የዛሬው ጨዋታ ተሰርዟል

 

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ዛሬ ቅዳሜ ጥር 27/2015 ዓ.ም 9:00 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ሊካሄድ የነበረው የ12ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ቅዱስ ጊዬርጊስ ከ ኢትዮጵያ ቡና ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ አስታውቋል።