ቀጥታ ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ

ወላይታ ድቻ 0 – 0 ባህርዳር ከተማ

የ12ኛው ሳምንት የመጀመራያው ጨዋታ ተጠናቋል። ጨዋታው ሊጠናቀቅ በጭማሪ ሰአት ባህርዳር የፍፁም ቅጣት ምት አግኝቶ ባዬ ገዛኸህ ወደጎል ሳይለውጠው ቀርቶ ጨዋታው ያለ ጎል ተጠናቋል። ከወላይታ ድቻ በኩል በረከት ወልዴ በቀይ ካርድ ከሜዳው ወጥቷል።