ቤትኪንግ ፕሪሜር ሊግ ዜናዎች

“አላህ ካለ እሰብረዋለሁ ብዬ አስባለሁ” አቡበከር ናስር

በ2013 የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ አቡበከር ናስር የጎል መሪነቱን 22 ያደረሰው አቡበከር ናስር በዛሬው ለኢትዮጵያ ቡና ሁለት የማሸነፊያ ጎሎችን አስቆጥሯል።
ከጨዋታው በኃላ አቡበከር ናስር ከሱፐር ስፓርት ጋር ቆይታ አድርጓል
የዛሬው ጨዋታ እና ስላ ስቆጠራቸው ሁለቱ ጎሎኖች?
” እኛ ውጤቱ ያስፈልገናል ምክንያቱም ከመሪውም በጣም እረቀናል እና ውጤት ስለራቅን ግድ ማሸነፍ ነበረብንና አላህ ብሎ አሸንፈናል።
ድሬ ያበቀለችው ዮርዳኖስ ነበር ከጌታነህ በፊት የጎል መሪው። አሁን ደግሞ ድሬደዋ ላይ አንተ ይህንን ታሪክ ትሰብረዋለህ ?
“ኢህሽ አላህ ይሆናል ። አዎ ከአላህ ጋር የተሻለ ነገር ለማድረግ ነው የምፈሌገው። በየጨዋታው ትኩረት ይዤ ነው የምጫወተው። አላህ ካለ እሰብረዋለሁ ብዬ አስባለሁ”

One thought on ““አላህ ካለ እሰብረዋለሁ ብዬ አስባለሁ” አቡበከር ናስር

Comments are closed.