

በሰርቢያ ቤልግሬድ ዛሬ በሚካሄድ ላይ ባለው ተጠባቂው የ45ኛው ዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲከስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በድል ጀምረዋል።
በሴቶች 6km ከ20 አመት በታች ውድድር ኢትዮጵያዊቷን ማርታ አለማዮሁ፣ አሳየች አይጨው እና ሮቢ ዲዳ – ከ1 – 3ኛ ደረጃ በመውጣት አሸንፈዋል።
Ethiopia dominates the women’s U20 race
1 – 3







Top 3 Finishers 

1. Samuel Kibathi
22:40

2. Mezgebu Sime
22:41

3. Matthew Kipkoech
22:46.
